Fana: At a Speed of Life!

በኦሬገን ዛሬ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንዶች ማራቶንና 10 ሺህ ሜትር ውድድሮች ይጠበቃሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሬገን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንዶች ማራቶን እና 10 ሺህ ሜትር ውድድሮች ይጠበቃሉ። ቀን 10 ሰዓት ከ15 ላይ የወንዶች ማራቶን የሚካሄድ ሲሆን፥ ሌሊሳ ደሲሳ፣ ሙስነት ገረመው፣ ሰይፉ ቱራ እና ዓየለ ቶላ…

በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ1ሺህ 500 ሜትር ማጣሪያዎች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደ ቀጣይ ዙር አልፈዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሬገን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሊቱን በተካሄዱ የወንዶችና ሴቶች 1ሺህ 500 ሜትር ማጣሪያዎች በሴቶች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ተወዳዳሪዎች አልፈዋል፡፡ ጉዳፍ ጸጋይ 4፡01.28 ከምድብ አንድ 1ኛ፣ ፍረወይኒ ኃይሉ 4፡02.28 ከምድብ አንድ…

በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በለተሰንበት ግደይ የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ18ኛው የኦሬገን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በሴቶች 10 ሺህ ሜትር በለተሰንበት ግደይ የመጀመሪያ የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች። በውድድሩ ኬንያውያን አትሌቶች ሁለተኛ እና ሶስተኛ በመሆን አጠናቀዋል። እጅጋየሁ ታየ ስድስተኛ እና ቦስና…

በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ከተሳተፉት ሶስት አትሌቶች ሁለቱ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፈዋል

በአዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 2ኛ ቀኑን ባስቆጠረው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ከተሳተፉት ሶስት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ሁለቱ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል፡፡ በመጀመሪያው ምድብ የወርቅውኃ ጌታቸው 2ኛ ደረጃን በመያዝ ወደ ፍፃሜ ማለፍ…

በኮንሶ ለምግብ እጥረት ለተጋለጡ ዜጎች ግምቱ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንሶ ለምግብ እጥረት ለተጋለጡ ዜጎች ግምቱ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ የደቡብ ክልል ሴቶችና ህፃናት ቢሮ ከክልሉ ሴቶች አደረጃጀት ጋር በመተባበር አደረገ፡፡ ድጋፉ ለተፈናቃይ ወገኖች እና ለተጎዱ ዜጎች እንደሆነም የኮንሶ ዞን ሴቶችና…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2014 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ሪፓርት ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የከተማ አስተዳደሩን የ2014 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ሪፓርት አፀደቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በሁለተኛ ቀን የጉባዔ ውሎው ፥ በትናንትናው ዕለት የከተማ አስተዳደሩ የ2014 በጀት ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት…

የሶማሌ ክልል ከተማ አስተዳደሮች የ2014 የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከተማ አስተዳደሮች የ2014 ዓ.ም የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ በጅግጅጋ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የክልሉ ከተማ አስተዳደሮች የስራ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ ዑመር የተመራ ሲሆን የከተማ…

ሠራዊቱ ሽብርተኞችን ድል አድርጎ የሀገርን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ የሚያስችል ቁመና ገንብቷል – ሜ/ጀኔራል ፍቃዱ ፀጋዬ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠራዊቱ ሽብርተኞችን ድል አድርጎ የሀገርን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ የሚያስችል ቁመና ገንብቷል ሲሉ የምስራቅ ዕዝ ምክትል አዛዥ ሜጄር ጀኔራል ፍቃዱ ፀጋዬ ገለጹ፡፡ ምክትል አዛዡ ሠራዊቱ ዛሬም እንደቀደመው ሁሉ የኢትዮጵያን ጠላቶች ድባቅ መምታት…

ኢትዮጵያ የምታከናውነውን የዘላቂ ሰላምና ልማት ተግባራት እንደሚደግፍ ተመድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካትና ዘላቂ ሰላምን እውን ለማድረግ የምታከናውናቸውን ተግባራት እንደሚደግፍ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡ በኒዮርክ ከሚካሄደው የዘላቂ የልማት ግቦች ግምገማ ጎን ለጎን የፕላንና ልማት ሚኒስትር…

ግሎባል አሊያንስ በመቅደላ ወረዳ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግሎባል አሊያንስ በመቅደላ ወረዳ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከ3 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ የምግብና አልባሳት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ጥምረቱ ከ2 ሺህ 500 በላይ ብርድ ልብስና 368 ኩንታል ዱቄት በወረዳው ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አድርጓል።…