ለ100 ዓመታት እንዲያገለግል ተደርጎ የተሰራው አዲሱ የዓባይ ድልድይ ግንባታ አፈፃፀም 94 በመቶ ደረሰ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ እየተገነባ የሚገኘው አዲሱ የዓባይ ወንዝ ድልድይ ፕሮጀክት አፈጻጸም 94 በመቶ መድረሱን የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ገልፀዋል፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በባህርዳር ከተማ በአባይ ወንዝ ላይ እየተገነባ ያለውን ድልድይ…