Fana: At a Speed of Life!

ለ100 ዓመታት እንዲያገለግል ተደርጎ የተሰራው አዲሱ የዓባይ ድልድይ ግንባታ አፈፃፀም 94 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ እየተገነባ የሚገኘው አዲሱ የዓባይ ወንዝ ድልድይ ፕሮጀክት አፈጻጸም 94 በመቶ መድረሱን የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ገልፀዋል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በባህርዳር ከተማ በአባይ ወንዝ ላይ እየተገነባ ያለውን ድልድይ…

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል 

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአውሮፕላን ነዳጅ ውጪ የሌሎች ነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድ እና ቀጠናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህም ከየካቲት 28 ቀን 2015 ዓ.ም ከሌሊቱ 6 ሰዓት እስከ መጋቢት 30 ቀን 2015 ዓ.ም ባለው ጊዜ…

ከኢትዮጵያ የተዘረፉ 538 ያህል ቅርሶች በእንግሊዝ ተገኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ የተዘረፉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ባሕላዊ ቅርሶች በእንግሊዝ እንደሚገኙ ተገለጸ፡፡ ቅርሶቹ እንግሊዝ ኢትዮጵያን በፈረንጆቹ 1868 ላይ በወረረችበት ወቅት በወታደሮች መዘረፋቸውም ተጠቁሟል፡፡ “ዘ ፕሪንስ ኤንድ ዘ ፕላንደር” ወደ አማርኛ…

ቻይና ከ100 በላይ ለሆኑ ኢትዮጵያውያን ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጠች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና 2 ነጥብ 19 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ከ100 በላይ ለሆኑ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጠች፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና በሥነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ ዕድሉን ያገኙ ተማሪዎች…

ኢትዮጵያ እና ኩዌት ፖሊሳዊ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኩዌት ፖሊሳዊ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የወቅቱ የምስራቅ አፍሪካ የፖሊስ አዛዦች ሕብረት ድርጅት ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ የኩዌት አምባሳደር ናይፍ ሃብስ አል…

ከሶማሊያ ተፈናቅለው ወደ ኢትዮጵያ ለገቡ 100 ሺህ ያህል ሥደተኞች ዕርዳታ እየደረሰ ነው – የተመድ የሥደተኞች ኤጀንሲ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግጭት ምክንያት በቅርቡ ከሶማሊያ ተፈናቅለው ወደ ኢትዮጵያ ለገቡ 100 ሺህ ያህል ሥደተኞች ዕርዳታ እየደረሰ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ሥደተኞቹ ባለፉት አራት ሣምንታት ውስጥ ከግጭት ቀጣናው ተሰደው ወደ ኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ዶሎ ዞን የገቡ መሆናቸው…

ዓለምአቀፍ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባዔው ጠንካራ የበይነ-መረብ መሠረተ ልማት ላይ ሊያተኩር ይገባል – ወ/ሮ ሁሪያ አሊ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን የሚካሄደው 18ኛው ዓለም አቀፍ የበይነ-መረብ አስተዳደር ጉባዔ ጠንካራ የበይነ-መረብ መሠረተ ልማት ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚኖርበት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ ተናገሩ። የዓለም አቀፉ የበይነ-መረብ አስተዳደር ጉባዔ…

የቻይና ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በኢነርጂ ልማት ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሐብታሙ ኢተፋ ከቻይና ዓለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን ሊቀመንበር ሉ ዢያንግ ጋር በኢነርጂ ኢንቨስትመንት ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ  ወቅት ኢንጂነር ሐብታሙ ኢተፋ እንደገለጹት÷ባለፉት ዓመታት የቻይና ኩባንያዎች በመሰረተ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 15ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ አዋጆችንና ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ስምንተኛ የስራ ዘመን 15ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ አዋጆችንና ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቀቀ። ጉባኤው የምክር ቤቱ አባላት አሰራር እና ሥነ-ምግባር ማሻሻያ እንዲሁም የጠበቆች አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጆችን…

በአዲስ አበባ የከባቢ አየር ብክለቱ እየጨመረ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የከባቢ አየር ብክለት መጠን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የአዲስ አበባ ከተማ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ገለጸ፡፡ በየጊዜው የሚለካው የሙቀት አማቂ ጋዞች ወደ አካባቢ የሚለቀቀው መጠን በየሁለት ዓመቱ…