በደቡብ ክልል ስድስት ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች ለሚካሄደው ሕዝበ ውሣኔ ከ3 ሚሊየን በላይ መራጮች ተመዘገቡ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ስድስት ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች ለሚካሄደው ሕዝበ ውሣኔ 3 ሚሊየን 28 ሺህ 770 መራጮች ተመዘገቡ፡፡
በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ሥር በሚገኙ ስድስት ዞኖች ማለትም ኮንሶ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ወላይታ፣ ጋሞ ፣…