Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል ስድስት ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች ለሚካሄደው ሕዝበ ውሣኔ ከ3 ሚሊየን በላይ መራጮች ተመዘገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ስድስት ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች ለሚካሄደው ሕዝበ ውሣኔ 3 ሚሊየን 28 ሺህ 770 መራጮች ተመዘገቡ፡፡ በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ሥር በሚገኙ ስድስት ዞኖች ማለትም ኮንሶ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ወላይታ፣ ጋሞ ፣…

አቶ አህመድ ሽዴ በመልሶ ማቋቋም ፕሮጀክት አፈጻጸም ላይ ከተለያዩ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ በግጭት የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ የማቋቋም ፕሮጀክት አፈጻጸም ላይ ጉዳዩ በቀጥታ ከሚመለከታቸው ሚኒስትሮችና ሚኒስትር ዴኤታዎች ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይት መድረኩ በመልሶ ማቋቋም ሴክሬቴሪያት እና በባለድረሻ አካላት…

የሞሮኮ አምባሳደር በዓለም ዋንጫው ኢትዮጵያውያን ላሳዩት ድጋፍ አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር ነዚሃ ሞሐመድ በኳታሩ 22ኛው የዓለም ዋንጫ ኢትዮጵያውያን ላሳዩት ድጋፍ ምስጋና አቀረቡ፡፡ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ በኢትዮጵያ ከሞሮኮ አምባሳደር ነዚሃ ሞሐመድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይታቸውም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ በተለያዩ ዘርፎች በትብብር እና በቅንጅት መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ለይ መክረዋል፡፡…

ባሕር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ድርጅት በ6 ወራት 19 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በሥድስት ወራት 19 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። ድርጅቱ የበጀት ዓመቱን የሥድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። የድርጅቱ ዋና ሥራ…

በተለያዩ ዘርፎች ስልጠና በመስጠት በርካታ ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ እድሎች ተፈጥረዋል – የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ለዜጎች አስፈላጊውን ስልጠና በመስጠት በተለያዩ ዘርፎች በርካታ ቋሚ እና ጊዜያዊ የሥራ እድሎች መፍጠር መቻሉን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡   ሚኒስቴሩ ከክልሎችና ተጠሪ ተቋማቱ ጋር የ2015 በጀት…

ከ4 ሚሊየን ብር በላይ የመዘበረው የባንክ ሒሳብ ሹም በ7 ዓመት ፅኑ እሥራትተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ”ኦሮሚያ ባንክ” አወዳይ ቅርጫፍ ከ3 ደንበኞች ሒሳብና ከባንኩ ካዝና ከ4 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ በመመዝበር በከባድ ዕምነት ማጉደል የሙስና ወንጀል የተከሰሰው የሂሳብ ሹም በሰባት ዓመት ፅኑ እሥራትና በገንዘብ እንዲቀጣ ተወሰነ። የቅጣት…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ተጠሪ ተቋማት ከሶማሌ ክልል መንግስት ጋር በመሆን ለአቅመ ደካሞች ያስገነቧቸውን ቤቶች አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ተጠሪ ተቋማት ከሶማሌ ክልል መንግስት ጋር በመቀናጀት በጅግጅጋ ከተማ ያስገነቧቸውን ቤቶች ለተጠቃሚዎች ተላለፉ፡፡ ለአቅመ ደካማ አባወራና እማወራ የተላለፉ ቤቶች 31 መሆናቸው ተገልጿል፡፡ በመርሐ ግብሩ…

ኢትዮጵያ በተመድ ያላትን የሠላም ማሥከበር ተሳትፎ አጠናክራ ትቀጥላለች – ሜ/ጄ አዳምነህ መንግስቴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ያላትን የሰላም ማስከበር ተሳትፎ አሁን ባለው አግባብ ማስቀጠል እንድትችል ውጤታማ ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል አለባቸው ሲሉ የመከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል አዛዥ ሜጄር ጄኔራል አዳምነህ መንግስቴ ተናገሩ፡፡…

ረጅም እድሜና ጤናማ ህይወት የመኖር ምስጢር

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ረጅም እድሜና ጤናማ ህይወት ለመኖር የሰው ልጅ የተለያዩ የህይወት ዘይቤዎችን ይተገብራል፡፡ ጤናማ ህይወትን ለመምራት ከሚመረጡ ዘዴዎች መካከል የአመጋገብ ስርዓትን ማስተካከል አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ አትክልትና ፍራፍሬዎች መመገብ - እነዚህ…