Fana: At a Speed of Life!

የኬንያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በለተሰንበት ግደይ ላይ ያቀረበው ክስ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በለተሰንበት ግደይ ላይ ያቀረበው ክስ ውድቅ ተደረገ። በ10 ሺህ ሜትር ሴቶች በመጨረሻዎቹ ሰከንዶች ለተሰንበት ግደይ ሄለን ኦቢሪን በክርን መታታለች በሚል ኬንያ ለዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ቅሬታ…

በጤናው ዘርፍ የሚሠሩ የፈጠራ ሥራዎች ድጋፍ እንደሚደረግላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈጠራ ሥራ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ለኅብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ከፍተኛ አስተዋፅዖ እንዳለው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ ዶክተር ሊያ በአምስት አመቱ የጤና ስትራቴጂክ ዕቅድ ጥራት ያለው አገልግሎት በማጎልበት የተሻለ ጤና…

ሩሲያ ከዩክሬን ለሚከፈትባት ጥቃት ከባድ አፀፋዊ ምላሽ ትሰጣለች – ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የሩሲያ ፕሬዚዳንት ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ዩክሬን ሀገራቸው ላይ ጥቃት ከከፈተች አፀፋዊ ምላሹ እጅግ የከፋ እንደሚሆን አስጠነቀቁ። ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ አንዳንድ የዩክሬን ባለሥልጣናት ሩሲያን ለማስፈራራት በመገናኛ ብዙኃን መግለጫዎችን ሲሰጡ…

የቀጠለውን የአሸባሪዎቹን የወያኔ እና የሸኔ ጋብቻ ያጋለጠው ቃለ መጠይቅ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የአሸባሪዎቹ የህወሓት እና ሸኔ ያልተቀደሰ ጋብቻ አሁንም የቀጠለ መሆኑን ያጋለጠ ቃለ መጠይቅ በቅርቡ በአንድ የወያኔ ጉዳይ ፈፃሚ የሆነ የኦን ላይን ሚዲያ ተካሂዷል፡፡ በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአሸባሪነት የተፈረጁት…

የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ከ500 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ ገቢ አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት ከአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ 500 ሚሊየን 44 ሺህ የአሜሪካን ዶላር መመዝገቡ ተገለጸ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከክልሎች፣ የከተማ አሥተዳደር እና ተጠሪ ተቋማት ጋር በ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እና በ…

አቶ ደስታ ሌዳሞ በአለታ ወንዶ ከተማ የተሰሩ የመንገድ መሰረተ ልማቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ እና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በአለታ ወንዶ ከተማ የተሰሩ የመንገድ መሰረተ ልማዶችን ጎብኝተዋል። የክልሉ ሕዝብ በግንባር ቀደምትነት የልማት ጥያቄ ከሚያነሳቸው ጉዳዮች መካከል…

አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ የክረምት የበጎ ፈቃድ መርሐ ግብርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ከሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ጋር በመሆን በጅግጅጋ ከተማ የክረምት የበጎ ፈቃድ መርሐ ግብር አስጀምረዋል። በጅግጅጋ ከተማ ዛሬ በተጀመረው የክረምት የበጎ ፈቃድ ስራ 30 የአቅመ…

በጋና ገዳይ የማርበርግ ቫይረስ መከሰቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጋና በተላላፊነቱ እና በገዳይነቱ ከኢቦላ ጋር ተመሳሳይነት እንዳለው የሚነገርለት የማርበርግ ቫይረስ መከሰቱን ገለጸች፡፡ በጋና ደቡብ አሻንቲ ግዛት ሁለት ሰዎች በቫይረሱ ከተጠቁ በኋላ ሆስፒታል ደርሰው ሕይወታቸው እንዳለፈም ነው የተመላከተው፡፡…

የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም በደሴ ከተማ ጦሳ ተራራ ላይ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በማካሄድ ላይ ነው። በወሎ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በተካሔደው የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ላይ በክልሉ የሚገኙ የአሥሩም…

በበጀት ዓመቱ ከ15 ሺህ 400 ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ ኃይል ማመንጨት መቻሉን የኤሌክትሪክ ኃይል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት ከ15 ሺህ 400 ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ ኃይል ማመንጨት መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ገለጸ፡፡ በተቋሙ የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ሥራ አስፈፃሚ ጽህፈት ቤት እንዳስታወቀው÷በ2014 በጀት ዓመት 17 ሺህ 953 ጊጋ ዋት…