Fana: At a Speed of Life!

ፍርድ ቤቶች የተገልጋዮችን እንግልት ለማስቀረት ወጥነት ያለው አሰራር መዘርጋት ይጠበቅባቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቶች የተገልጋዮችን እንግልት ለማስቀረት ወጥነት ያለው አሰራር መዘርጋት ይጠበቅባቸዋል ሲሉ የህግ ባለሙያው አቶ ቡንካሾ ሃንጌ ተናግረዋል፡፡ ቅሬታቸውን ለፋና ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬት ያቀረቡ የፍርድ ቤት ተገልጋዮች…

በኢትዮጵያ የተፈናቀሉ ህፃናትን ማቋቋሚያ ፕሮጄክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ፣ የተባበሩት መንግስታት የህፃናት አድን ድርጅት (ዩኒሴፍ) እና አጋሮቹ በኢትዮጵያ በግጭት እና በተለያዩ ምክንያት የተፈናቀሉ ህፃናትን ማቋቋሚያ ፕሮጄክት ይፋ አድርገዋል፡፡ ፕሮጄክቱ በጋምቤላ፣ ኦሮሚያ እና…

በአማራ ክልል የአደጋ ስጋት እና የምግብ ዋስትና ችግር ስር እየሰደደ ነው- ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የአደጋ ስጋት እና የምግብ ዋስትና ችግር ስር እየሰደደ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ዛሬ በጀመረው የክልሉ ምክርቤት መደበኛ ጉባኤ የአስፈፃሚ አካላት የግማሽ በጀት አመት ሪፖርት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከደቡብ ኮሪያ ቹንቾን ከተማ ምክትል ከንቲባ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከደቡብ ኮሪያ ቹንቾን ከተማ ምክትል ከንቲባ ሊ ቻንግ ዎ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት ውይይቱ ለ19 ዓመታት የዘለቀውን የአዲስ አበባ እና የቹንቾን…

5ኛው የተመድ አዳጊ ሀገራት ጉባኤ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛው የተባበሩት መንግሥታት አዳጊ ሀገራት ጉባኤ ከ "እምቅ አቅም ወደ ብልጽግና "በሚል መሪ ቃል በኳታር ዶሃ መካሄዱን ቀጥሏል፡፡ በየ10 ዓመቱ አንድ ጊዜ የሚካሄደው ይህ ጉባኤ 46ቱ አዳጊ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ሽግግር በሚያመጡባቸው የድርጊት…

የህዝብን ጥያቄ ለመመለስ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራትን ማጠናከር ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የህዝብን ጥያቄ ለመመለስ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራትን ማጠናከር ይገባል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። የሐረሪ ክልል ካቢኔ አባላት በቀጣይ 100 ቀናት ሊከናወኑ በታቀዱ ተግባራት ላይ ተወያይተዋል፡፡…

የአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን በማካሄድ ላይ ነው፡፡ ጉባኤው ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ሁለት ቀናት ይካሄዳል። በጉባኤው የክልሉ የ2015 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም የተጠቃለለ…

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የሴቶችን ቀን አስመልክቶ ለሴት አባላቱ እውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴት የሰራዊት አባላት የታየው ጀግንነት እና ቆራጥነት ወጣት ሴት የፖሊስ ኦፊሰሮችን ወደ ፌደራል ፖሊስ እንዲቀላቀሉ ጠንካራ ስራን ተግባራዊ እንድናደርግ ግንዛቤን ፈጥሯል ሲሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ…

የሴቶች ቀን በዓመት አንድ ቀን የሚታወስ ሳይሆን የ365 ቀናት ሥራ መሆን አለበት – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የ2015 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም “በመላው ሀገራችንና በውጭ ሀገር የምትገኙ የኢትዮጵያ ሴቶች እንኳን ለዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በደህና አደረሰን”…

66 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 66 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከጅቡቲ በባቡር ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። ኤምባሲው ከዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት እና የጅቡቲ መንግስት ጋር በመተባበር ነው ስደተኞች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ…