Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት በትኩረት እየሠራች ነው -ገንዘብ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ልዩ ትኩረት ሰጥታ እየሠራች ነው ሲሉ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሰመሪታ ሰዋሰው ተናገሩ፡፡ በ14ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚ ጉዳዮች ኮሚቴ ስብሰባ…

የምዕራባውያን የበላይነት እያከተመ ነው – ቶኒ ብሌየር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራቡ ዓለም የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ የበላይነት አክትሞ ከምሥራቁ ጋር እኩል የሚወስኑበት ጊዜ ላይ መደረሱን የቀድሞው የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቶኒ ቢሌየር አስታወቁ፡፡ ብሌየር አክለውም÷ የአሜሪካ እና አጋሮቿ ዓለም አቀፋዊ የበላይነት…

የገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን ለደቡብ ምዕራብ ክልል ከ53 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን ለተለያየ አገልግሎት የሚውል ከ53 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የገንዘብ እና የዓይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን አመራሮች እና ሠራተኞች በደቡብ ምዕራብ…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለ2015 በጀት ዓመት ከ100 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለ2015 በጀት ዓመት 100 ነጥብ 05 ቢሊየን ብር በጀት አጽድቋል፡፡ የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ በለውጡ ሂደት የተቀመጡ የልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን ይበልጥ በማጠናከር ወደ ላቀ ደረጃ…

በዛምቢያ ሉሳካ ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ ኀብረት የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛምቢያ መዲና ሉሳካ ሲካሄድ የነበረው የአፍሪካ ኀብረት የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቋል፡፡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ…

ሁለንተናዊ ብቃት ያለው ሰራዊት ገንብተናል-ጀኔራል ጌታቸው ጉዲና

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለንተናዊ ብቃት ያለው ሰራዊት ገንብተናል ሲሉ የሰሜን ምዕራብ እዝ ዋና አዛዥ ጀኔራል ጌታቸው ጉዲና ገለጹ። የሰሜን ምዕራብ እዝ የምስረታ በዓልን ለመዘከር እና ባለፋት አውደ ውጊያዎች በብቃት ተልዕኮ ለፈፀሙ አባላት እውቅና ለመስጠት…

የጤና ሚኒስቴር የኮቪድ የህክምና ማዕከል ሆኖ ሲያገለግል የቆየውን የሚሊኒየም አዳራሽ ከምስጋና ጋር ለባለቤቱ መለሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ላለፉት ሁለት ዓመታት የኮቪድ የህክምና እና የድንገተኛ ምላሽ ማዕከል ሆኖ ሲያገለግል የቆየውን አዲስ ፓርክ /የሚሊኒየም አዳራሽ/ ከምስጋና ጋር ለባለቤቱ ለሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አስረከበ። የጤና ሚኒሰቴር ሚኒስትር ዶከተር ሊያ…

በ400 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የትራንስፎርመር ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳግም ኬኔዲ ጠቅላላ ንግድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በ400 ሚሊየን ብር ወጪ ያስገነባው የትራንስፎርመር ፋብሪካ በዛሬው ዕለት ተመረቀ፡፡ በምረቃስነ ስርዓቱ ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበልን ጨምሮ…

በመዲናዋ በፍርድ አሰጣጥ ሂደት ጥፋተኛ በተባሉ ዳኞች ላይ የእርምት እርምጃ መወሰዱን ፕሬዚዳንቱ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በፍርድ አሰጣጥ ሂደት ጥፋተኛ በተባሉ ዳኞች ላይ የእርምት እርምጃ መወሰዱንና የዳኞችን አቅም እና ክህሎት ለማሳደግ ስልጠና መሰጠቱ የፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት አቶ ተስፋዬ መለሰ ገልጸዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ…

በዓመት 8 ነጥብ 1 ሚሊየን ቶን ማምረት የሚችል የሲሚንቶ ፋብሪካ በሸበል በረንታ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓመት 8 ነጥብ 1 ሚሊየን ቶን ማምረት የሚችል የሲሚንቶ ፋብሪካ በምስራቅ ጎጃም ዞን በሸበል በረንታ ሊገነባ ነው፡፡   ከግንባታው ጋር ተይይዞ የከፍተኛ ደረጃ የማዕድን ምርት ስራ ፈቃድ ስምምነት የፊርማ ሥነ ስርዓት…