የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራሮችን ያካተተ ልዑክ በክልሉ ድንበር አካባቢ ከሚገኙ የደቡብ ሱዳን ኃላፊዎች ጋር ተወያየ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎችን ያካተተ ልዑክ በክልሉ ድንበር አካባቢ ከሚገኙ የደቡብ ሱዳን የሥራ ኃላፊዎች ጋር በጁባ ውይይት አካሄደ፡፡
በውይይታቸውም÷ በጋምቤላ ክልልና ደቡብ ሱዳን በሚገኙ ሶስት ግዛቶች ግሬት ፒቦር አስተዳደርና…