Fana: At a Speed of Life!

የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራሮችን ያካተተ ልዑክ በክልሉ ድንበር አካባቢ ከሚገኙ የደቡብ ሱዳን ኃላፊዎች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎችን ያካተተ ልዑክ በክልሉ ድንበር አካባቢ ከሚገኙ የደቡብ ሱዳን የሥራ ኃላፊዎች ጋር በጁባ ውይይት አካሄደ፡፡ በውይይታቸውም÷ በጋምቤላ ክልልና ደቡብ ሱዳን በሚገኙ ሶስት ግዛቶች ግሬት ፒቦር አስተዳደርና…

“የታንኩ ባላባት” ሻለቃ በቀለ በረዳ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1970 ዓ.ም የካቲት በ26ኛው ቀን በጅግጅጋ ከተማ መግቢያ ላይ በሚገኘው የካራማራ ተራራ ላይ የካራማራ ድል ተበሰረ። ነገር ግን የወራሪው የዚያድ ባሬ ጦር በወቅቱ ቀብሪደሃር፣ ደጋቡር፣ ዋደር፣ ጎዴ፣ ምስራቅ ጋሸንና ሌሎችም የኢትዮጵያ…

የትራንስፖርት አገልግሎት መጀመሩ ወደመደበኛ ህይወት ለመመለስ እያገዘን ነው-የሽረ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከከተማ ከተማና የከተማ ውስጥ የትራንስፖርት አገልግሎት መጀመሩ ወደ መደበኛ ህይወት ለመመለስ እያገዘን ነው ሲሉ የሽረ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ በክልሉ የነበረውን ጦርነት ተከትሎ ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት…

ከ195 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከየካቲት 17 ቀን እስከ 23 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ195 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን አስታወቀ። የኮንትሮባንድ እቃዎቹ በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች የተያዙ ሲሆን÷…

የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት መሻሻል ቢያሳይም ካለው ፍላጎት ጋር አይመጣጠንም – የትግራይ ክልል ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ የሰብዓዊ ድጋፎች አቅርቦት መሻሻል ቢያሳይም ካለው ፍላጎት ጋር እንደማይመጣጠን የትግራይ ክልል ነዋሪዎች ተናገሩ። በሰሜን የነበረውን ግጭት ተከትሎ ከአምራችነት ወደ ተረጂነት መቀየራቸውን የተናገሩት ነዋሪዎቹ ወደ…

ቻይና የነዳጅና ጋዝ ክምችት ማግኘቷን አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ሰፊ የነዳጅና ጋዝ ክምችት ማግኘቷን አስታወቀች። የሃገሪቱ የነዳጅ ዘይት እና ጋዝ ኮርፖሬሽን እንዳስታወቀው ክምችቱ፥ በቦሃይ ባህር በሚገኘው ቦዦንግ 26-6 የነዳጅ ማውጫ ስፍራ የተገኘ ነው። አሁን ድፍድፍ ነዳጅ የተገኘበት ስፍራ…

የፌዴራልና ክልል ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ተቋማት የ6 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተዘጋጀው የፌዴራልና ክልል ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ተቋማት የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ 6 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ…

የዓለም ጤና ድርጅት በትግራይ ክልል 70 ሜትሪክ ቶን የህክምና ግብዓትና የመድኃኒት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በትግራይ ክልል 70 ሜትሪክ ቶን የህክምና ግብአትና የመድኃኒት ድጋፍ ማድረጉን የድርጅቱ የሽሬ ቅርንጫፍ አስታወቀ፡፡ ድጋፉ በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ጤና ተቋማትን መልሶ ለማቋቋምና የግብዓት ችግሮችን ለመቅረፍ ያለመ ነው…

የሲንቄ ባንክ በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ከ115 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲንቄ ባንክ በቦረና ዞን በድርቅ ምክንያት ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ከ115 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። ባንኩ ከተመሰረተ አጭር ጊዜ ቢሆነውም ማህበራዊ ሀላፊነቱን እየተወጣ እንደሚገኝ ተገልጿል። የባንኩ ፕሬዚዳንት ንዋይ መገርሳ፥…

ከ20 በላይ የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ ባለሀብቶች የስኳር ኢንተርፕራይዞችን ለመሸጥ በወጣው ጨረታ ፍላጎት አሳዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ20 በላይ የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ ባለሀብቶች የኢትዮጵያ መንግስት 8 የስኳር ኢንተርፕራይዞችን ወደ ግሉ ዘርፍ ለማዛወር ባወጣው ጨረታ ፍላጎታቸውን አሳዩ። መንግስት ባለፈው ነሐሴ ወር ስምንት የስኳር ኢንተርፕራይዞችን ወደ ግሉ ዘርፍ…