Fana: At a Speed of Life!

የሀገር ሰላምና እርቅ እንዲስፋፋ በማድረግ ረገድ  የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ትልቅ ሚና አላቸው-ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ሰላምና እርቅ እንዲስፋፋ በማድረግ ረገድ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ትልቅ  ሚና እንዳላቸው የፍትሕ ሚኒስተር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ተናገሩ ፡፡ አምስተኛው የኢፌዴሪ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የክልልና የፌደራል ባለድርሻ…

የመዲናዋ አስተዳደር ለ24 ዘመናዊ ሆስፒታሎች ግንባታ የሚውል መሬት መስጠቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን የጤና ቱሪዝም ተደራሽ ለማድረግ ለ24 ዘመናዊ ሆስፒታሎች ግንባታ የሚውል መሬት መስጠቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በጤና ዘርፍ የተሠሩትን ሥራዎች ለአዲስ አበባ ከተማ…

ኢትዮጵያ ለዓለም ምሳሌ የሚሆን የአረንጓዴ ልማትን እየተገበረች ነው -ዓለም አቀፉ የአረንጓዴ ዕድገት ኢንስቲትዩት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ልማትን በምሳሌነት እያከናወኑ ካሉ ጥቂት ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን ዓለም አቀፉ የአረንጓዴ ዕድገት ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያ ተወካይ ዶክተር ገመዶ ዳሌ ተናገሩ። መገናኛ ብዙኃን በአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖና በአካባቢ ጥበቃ…

በሕገ ወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ የገባ ከ9 ሺህ በላይ የሽጉጥ ጥይቶች ከእነ ተጠርጣሪዎቹ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ ወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ ከተማ የገባ ከ9 ሺህ በላይ የሽጉጥ ጥይቶች ከእነ ተጠርጣሪዎቹ ተያዙ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ መነሻውን ባህርዳር ከተማ ያደረገ ኤፍኤስአር ተሽከርካሪ ከጫት ጋር በማዳበሪያ ተጭኖ ወደ አዲስ አበባ የገባ…

በሕልውና ዘመቻው ጉዳት የደረሰባቸውን ጀግኖች የተንከባከቡ የጤና ባለሙያዎች ክብር ይገባቸዋል – ሌ/ጀኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልውና ዘመቻው ወቅት ቁስለኞችን ያከሙና ጉዳት የደረሰባቸውን ጀግኖች የተንከባከቡ የአየር ኃይል የጤና ባለሙያዎች ምስጋናና ክብር ይገባቸዋል ሲሉ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌ/ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ፡፡ በሀገራዊ ህልውና ዘመቻው ግዳጃቸውን…

1ሺህ 166 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ  በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 166 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾቹ ውስጥ 14 ሚሆኑት ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች መሆናቸውን  የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ…

መንግሥት በሰሜን ኢትዮጵያ ያለውን ችግር በሰላም ለመፍታት የሚያደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ ፊንላንድ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት በሰሜን ኢትዮጵያ ያለውን ችግር በሰላም ለመፍታት የጀመረውን እንቅስቃሴ ፊንላንድ እንደምትደግፍ አስታወቀች። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዶክተር ዲማ ነገዎ ከፊንላንድ ፓርላማ…

በ2014 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 4 ነጥብ 12 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 4 ነጥብ 12 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር መገኘቱን የንግድን ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በበጀት ዓመቱ ከወጪ ንግድ 4 ነጥብ 63 ቢሊየን የአሜሪካን ለማግኘት አቅዶ ነው 4 ነጥብ 12 ቢሊየን…

የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን በፍጥነት በማጠናቀቅ ወደ ስራ ለማስገባት ሁሉም ኃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን ወደ ልዩ ነፃ የንግድ ቀጠና ለማሻገር የሚያስችሉ የአገልግሎትና የመሰረተ ልማት ማሻሻያዎችን በፍጥነት የማሟላት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገልጿል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት…

የዳያስፖራ ማህበራት እንደ አገር የተጋረጠብንን ችግር እንድንሻገር አይነተኛ ሚና እየተወጡ ነው- አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላ ዓለም የሚገኙ የዳያስፖራ ማህበራት ኢትዮጵያ የገጠሟትን ችግሮች እንድትሻገር አይነተኛ ሚና እየተወጡ መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተናገሩ፡፡ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በ"በድር…