8ኛው የኢትዮ- ሩሲያ የኢኮኖሚ ትብብር ጉባዔ የፊታችን ታህሳስ ወር በአዲስ አበባ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስምንተኛው የኢትዮ- ሩሲያ የኢኮኖሚ ትብብር ጉባዔ የፊታችን ታህሳስ ወር በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር እና የኢኮኖሚ ጉባዔው ሰብሳቢ በለጠ ሞላ ÷ ስምንተኛው የኢትዮ- ሩሲያ…