የሀገር ሰላምና እርቅ እንዲስፋፋ በማድረግ ረገድ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ትልቅ ሚና አላቸው-ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ሰላምና እርቅ እንዲስፋፋ በማድረግ ረገድ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ትልቅ ሚና እንዳላቸው የፍትሕ ሚኒስተር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ተናገሩ ፡፡
አምስተኛው የኢፌዴሪ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የክልልና የፌደራል ባለድርሻ…