Fana: At a Speed of Life!

9ኛው ሀገር አቀፍ የጥራት ሽልማት የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) 9ኛው ሀገር አቀፍ የጥራት ሽልማት የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 19 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት አስታውቋል። በሽልማቱ የሚካተቱት አምራች ድርጅቶች፣ የህዝብ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት፣ የትምህርትና የጤና…

ኢትዮ ቴሌኮም “ቴሌ ክላውድ” የተሰኘ አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም “ቴሌ ክላውድ” የተሰኘ ተቋማት የተለያዩ መረጃዎችን የትም መሄድ ሳይጠበቅባቸው በኢትዮ ቴሌኮም ዳታ ቤዝ ላይ የሚያገኙበት አሠራር ይፋ አደረገ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ እንደገለጹት÷…

የኢትዮጵያን ቡና ጥራት ማሳደግ የሚያስችል የ2 ሚሊየን ዩሮ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ቡና ጥራት እና ዋጋ ማሳደግ የሚያስችል የሁለት ሚሊየን ዩሮ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን በኢትዮጵያ የጣሊያን ኤምባሲ ከተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) ጋር ነው የተፈራረመው፡፡ ፕሮጀክቱ…

ኢትዮጵያና ብሪታንያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በጋራ የጀመርነውን ስራ አጠናክረን እንቀጥላለን አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ብሪታንያ በአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል የጀመሩትን የጋራ ስራ አጠናክረው እንደሚቀትሉ አረጋገጡ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ የብሪታንያ የኮፕ26 የአፍሪካና የመካከለኛው ምስራቅ አምባሳደር ጃኔት ሮጋን በጽህፈት ቤታቸው…

ዳሽን ባንክ ባለፈው በጀት አመት 3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳሽን ባንክ በ2014 ዓ.ም የባንክ ኢንዱስትሪውን የሚፈትኑ በርካታ ተግዳሮቶች ቢኖሩም በበጀት አመቱ መጨረሻ 3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ከታክስ በፊት ትርፍ ማግኘቱን ገልጿል። ባንኩ 29ኛ መደበኛ አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ባካሄደበት ወቅት÷ ትርፉ…

አሜሪካ ወታደሮቿን በዩክሬን ድንበር ማስፈሯን ተከትሎ ሩሲያ አጸፋዊ እርምጃ ልትወስድ እንደምትችል አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ወታደሮቿን በዩክሬን ድንበር አቅራቢያ ማሰማራቷን ተከትሎ ሩሲያ አጸፋዊ እርምጃ ልትወስድ እንደምትችል አስጠነቀቀች፡፡ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ÷ በአሜሪካ ጦር 101ኛ የአየር ወለድ ብርጌድ የሚገኙ ወታደሮች በሮማኒያ…

ጋዜጠኞች በአዲስ አበባ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመንግሥት እና ከግል መገናኛ ብዙኃን የተውጣጡ ጋዜጠኞች አዲስ አበባን እንደስሟ በአዲስ መንገድ የማነፅ አካል የሆኑ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ጠይባ ሎና እንደገለጹት÷ በተግዳሮቶች ውስጥ በማለፍ ታላላቅ…

አንዳንድ ምዕራባውያን ሀገራት ኢትዮጵያ እንዳትረጋጋ አሸባሪው ህወሓትን በማዳን ስራ ላይ ተጠምደዋል – ላውረንስ ፍሪማን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራቡ ዓለም አንዳንድ ሀገራት ኢትዮጵያ የተረጋጋች እንዳትሆን አሸባሪው ህወሓትን በማዳን ስራ ላይ መጠመዳቸውን አሜሪካዊው የፖለቲካና ኢኮኖሚ ተንታኝ ላውረንስ ፍሪማን ተናገሩ። ኢትዮጵያ በምትከተለው ስኬታማ ፖሊሲና ባላት የመልማት እምቅ አቅም…

የጅቡቲ ልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅቡቲ ልዑካን ቡድን በኢትዮ-ጅቡቲ የሚኒስትሮች ኮሚሽን የጋራ ስብሰባ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገባ፡፡ ቡድኑ አዲስ አበባ የገባው በኢትዮ- ጅቡቲ ጥምር የሚኒስትሮች የኮሚሽን ስብሰባ ላይ ለመካፈል መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡…

በኦሮሚያ ክልል ትራንስፎርመሮችን ሲዘርፉ እጅ ከፍንጅ የተያዙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ቀርሳ ማሊማ ወረዳ ሌመን ከተማ አዋሽ አቡ ጉቱ አካባቢ እና በሰበታ አዋስ ወረዳ አለምገና ከተማ አካባቢ ትራንስፎርመር ሲሰርቁ እጅ ከፍንጅ የተያዙ ሦስት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ የኦሮሚያ ክልል…