Fana: At a Speed of Life!

የገጠመንን ተግዳሮት የምንሻገረው ማህበራዊ እሴቶቻችንን ስናጠናክር ነው – አፈ ጉባዔ  ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “እንደ ሀገር የገጠመንን ሰው ሰራሽ እና ተፈጥሮአዊ ተግዳሮቶችን መሻገር የምንችለው ከምንም በላይ ማህበራዊና ተፈጥሯዊ እሴቶቻችንን ስንከባከብና ስናጠናክር ነው” ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ ተናገሩ። የሕዝብ ተወካዮች…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የዶክተር ሙሉቀን ሃብቱ ያለመከሰ መብት እንዲነሳ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የምክር ቤቱ አባል የሆኑት የዶክተር ሙሉቀን ሃብቱ ያለመከሰ የህግ ከለላ መብት እንዲነሳ ወሰነ።   3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ እና የበጀት ዓመቱ ማጠቃለያ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 2 ሚሊየን ችግኝ በወጣቶች እንደሚተከል ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሁለት ሚሊየን ችግኝ በወጣቶች እንደሚተከል የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ  ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ገለጸ፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት አደረጃጀት ዘርፍ…

አሸባሪም ይሁን ወራሪ ኃይልን ለመደምሰስ በአስተማማኝ ወታደራዊ ቁመና ላይ እንገኛለን – ሜጄር ጀኔራል ናስር አባዲጋ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በሚሰጠን ትዕዛዝ መሰረት አሸባሪም ይሁን ወራሪ ኃይልን ሙሉ ለሙሉ ለመደምሰስ በአስተማማኝ ወታደራዊ ቁመና ላይ እንገኛለን ሲሉ ሜጄር ጀኔራል ናስር አባዲጋ ገለጹ፡፡ በደቡብ ዕዝ የሚገኘው የሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ከየትኛውም አቅጣጫ ሊቃጣ…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጉባኤ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ እና የበጀት ዓመቱ ማጠቃለያ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል፡፡   ምክር ቤቱ በጉባኤው የከተማ አስተዳደሩን የ2014 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርትእና በከተማ…

የጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ማሪዮ ድራጊ ሥልጣን ሊለቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥምር መንግስት ለመመሥረት የሚያስችላቸውን የመተማመኛ ድምጽ ማጣታቸውን ተከትሎ የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ማሪዮ ድራጊ ከሥልጣናቸው እንደሚለቁ አስታውቀዋል፡፡ ማሪዮ ድራጊ የጣሊያንን ጥምር መንግስት ያቆየው መተማመናችን አብቅቶለታል ማለታቸውን ቢቢሲ…

ለሕጻናት ሁለንተናዊ ዕድገት በጨዋታ ማስተማር – ከጓቲማላ ተሞክሮ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕጻናት ሁለንተናዊ ዕድገት የተሻለ ለማድረግ ወላጆች ጊዜ ሰጥተው በጨዋታ ማስተማር እንደሚችሉ ተገለፀ፡፡ ቻይልድ ፈንድ የተሰኘው ዓለም አቀፍ የሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅት ከጓቲማላ በተገኘ ተጨባጭ ተሞክሮ ወላጆች ለሕፃናት ትኩረት በመስጠት እና በጨዋታ…

ቋሚ ኮሚቴው የወልቃይት ጠገዴና የራያ የማንነት ጥያቄዎች መልስ እንዲያገኙ እየሰራሁ ነው አለ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማንነት አስተዳደር ወሰን እና የሰላም ግንባታ ቋሚ ኮሚቴ የወልቃይት ጠገዴና የራያ የማንነት ጥያቄዎች መልስ እንዲያገኙ እየሰራሁ ነው አለ ። የፌዴሬሽን ምክርቤት የማንነት አስተዳደር ወሰን እና የሰላም ግንባታ ቋሚ ኮሚቴ የ2014 በጀት አመት…

በጋምቤላ ከተማ የሠዓት ዕላፊ ተጣለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2011 (ኤፍ ቢ ሲ) ከወቅታዊ ሁኔታ ጋር በተያያዘ በጋምቤላ ከተማ የሚታዩ ሕገወጥ እንቅስቃሴዎችን ለመቆጣጠር የሠዓት ዕላፊ ገደብ መጣሉን የክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽኅፈት ቤት አስታወቀ። በመሆኑም በጋምቤላ ከተማ የሰዎች እና የተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ…

ሊጉ ከ10 ሺህ በላይ መጻሕፍትን ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ 10 ሺህ 653 መጻሕፍትን ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት አበርክቷል፡፡ መጻሕፍቱን የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ ኃላፊ የሺ ወልዴ ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት የበላይ ጠባቂ ኢንጅነር…