የገጠመንን ተግዳሮት የምንሻገረው ማህበራዊ እሴቶቻችንን ስናጠናክር ነው – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “እንደ ሀገር የገጠመንን ሰው ሰራሽ እና ተፈጥሮአዊ ተግዳሮቶችን መሻገር የምንችለው ከምንም በላይ ማህበራዊና ተፈጥሯዊ እሴቶቻችንን ስንከባከብና ስናጠናክር ነው” ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ ተናገሩ።
የሕዝብ ተወካዮች…