Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል ከ25 ሺህ በላይ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና እንደሚወስዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በዚህ ዓመት 25 ሺህ 145 ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በዩኒቨርሲቲዎች እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የሶማሌ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አብዱላሂ አደም ዩሱፍ እንደገለጹት÷…

41ኛው የአፍሪካ ኅብረት የአስፈጻሚዎች መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 41ኛው የአፍሪካ ኅብረት የአስፈጻሚዎች መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በዛምቢያ ዋና ከተማ ሉሳካ አስተናጋጅነት የአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሚሳተፉበት የአስፈጻሚዎች ምክር ቤት…

ዮርዳኖስ ዓባይ የድሬዳዋ ከተማ አሰልጣኝ ሆኖ ተሾመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዮርዳኖስ ዓባይ የድሬዳዋ ከተማ አሰልጣኝ ሆኖ መሾሙን ክለቡ አስታወቀ፡፡ ድሬዳዋ ከተማ ከአሰልጣኝ ሳምሶን አየለ ጋር በስምምነት መለያየታቸውን ተከትሎ÷ አሰልጣኝ ዮርዳኖስ ዓባይ ለአንድ ዓመት ክለቡን እንዲያሰለጥን ተሹሟል፡፡…

በተሁለደሬ ወረዳ በህገ ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 129 ፋልኮን ሽጉጥ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ በህገ ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 129 ፋልኮን ሽጉጥ ተያዘ፡፡   ህገ ወጥ ሽጉጡ መነሻውን ጎንደር ከተማ አድርጎ ከሚሴ ከተማ ለማድረስ በነዳጅ ታንከር ውስጥ ሲጓጓዝ የደቡብ ወሎ ዞን ሰላምና ደህንነት…

በመዲናዋ 161 ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ ቦታዎች ተለይተዋል- የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በ61 ቦታዎች ላይ 161 የሚሆኑ በተለያየ መጠን የሚገኙ ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ የሆኑ ቦታዎችን ከመፍትሔ ሐሳብ ጋር በመለየት ለሚመለከታቸው አካላት ማድረሱን የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡…

አቶ ምትኩ ካሳ ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣  ሐምሌ 7፣  2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ትናንት በቁጥጥር ስር የዋሉት የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር የቀድሞው ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡ አቶ ምትኩ ካሳ እና ኢያሱ ምትኩ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ…

በ2014 በጀት ዓመት በኦሮሚያ ክልል ከልማት ድርጅቶች ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከልማት ድርጅቶቹ ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰብስቦ ለልማት ሥርዎች ማዋሉን አስታወቀ፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመንግስት የልማት ተቋማት ክላስተር ዘርፍ አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ…

ሩሲያ እና ዩክሬን በውይይት ሠላም እንዲያሰፍኑ ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ንግድ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሹ ጁቲንግ፥ ሩሲያ እና ዩክሬን ጥቅማቸውን ባስጠበቀ መልኩ በመካከላቸው ለቆየው ውዝግብ ዕልባት እንዲሰጡ ቻይና መጠየቋን ገልጸዋል። የአሜሪካ ግምጃ ቤት ጸሐፊ ጃኔት ዬለን ሩሲያ የነዳጅ ዋጋ በምትቀንስበት…

በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ ወጣቶች የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ወጣቶች ለሰላም ግንባታና አካባቢ ጥበቃ” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ 2022 የወጣቶች የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ፡፡ የምክክር መድረኩ መጠናቀቅን ተከትሎም ተሳታፊዎች በጉለሌ የዕፅዋት ማዕከል ተገኘተው ችግኝ…

በኢትዮጵያ የሰሜን ኮሪያ ኤምባሲ  ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በትብብር መስራት እንደሚፈልግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በኢትዮጵያ የሰሜን ኮሪያ ኤምባሲ  ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በትብብር መስራት እንደሚፈልግ አስታወቀ። በኢትዮጵያ የሰሜን ኮሪያ አምባሳደር ቶንጉ ሲም  ዛሬ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ጎበኝተዋል። አምባሳደር ቶንጉ ሲም  በጉብኝታቸው…