Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ቀዳሚው ተደራሽ አየር መንገድ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን በበረራ በመሸፈን ቀዳሚ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በአፍሪካ አህጉር ከ25 በላይ መዳረሻዎችን የሚሸፍኑ አምስት አየር መንገዶች እንዳሉ ሲምፕል ፍላይንግ በመረጃው አመላክቷል፡፡ የአፍሪካ ዓየር…

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በሠራተኞችና የሥራ ቅጥር ዙሪያ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በሠራተኞችና የሥራ ቅጥር ዙሪያ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል፡፡ የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ከሶማሊያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ የሠራተኛ እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ቢህ ኢማን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሁለተኛው…

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በዳሰነች ለሚገነባው 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ ለሚገነባው የኦሞራቴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሠረት ድጋይ አስቀመጡ ። በመርሐ-ግብሩ ላይ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ሳሙኤል ክፍሌን ጨምሮ በደቡብ ክልል በምክትል…

የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ስርዓት መፈጸም ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ግብይት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሮኒክስ ክፍያ ስርዓት መፈጸም በቅርቡ እንደሚጀመር ተገለጸ። የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር እና የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የክፍያ ስርአቱ የሚጀመርበት እና አጠቃላይ ሂደቱን በተመለከተ በጋራ…

አቶ ገብረመስቀል ጫላ እና አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ እና የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ስቴፈን ኡር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ መምከራቸውን በኢትዮጵያ የጀርመን…

የማዕድን ሃብትን በተገቢው መንገድ ጥቅም ላይ ለማዋል ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሠራ ነው-ኢ/ር ሃብታሙ ተገኝ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሃብትን በተገቢው መንገድ ለህዝብና ለሀገር ጥቅም ለማዋል ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የማዕድን ሚኒስትሩር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኝ ተናገሩ፡፡ ኢንጂነር ሃብታሙ፣ የማዕድን ሚኒስትር ዴኤታ ሚሊዮን ማቴዎስ እና የጋምቤላ ክልል ርዕሰ…

በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የተከናወኑ የ90 ቀን ሰው ተኮር ሥራዎች ተጠናቅቀው አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተከናወኑ የ90 ቀን ሰው ተኮር ሥራዎች ተጠናቅቀው አገልግሎት መስጠት ጀመሩ፡፡ የዳቦ ፋብሪካ፣ የምገባ ማዕከል፣ የከብት እርባታ ክላስተር ማዕከል፣ የዶሮ እርባታ ክላስተር ማዕከል፣ ሞዴል…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በጋራ ለመሥራት ሥምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል አሰራሮችን ለማስፋትና ለማጠናከር የሚያስችለውን የመግባቢያ ሥምምነት ከሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ጋር መፈራረሙ ተገለጸ። ሥምምነቱን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖና እና የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስኪያጅ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከካዛኪስታን እና ከሰርቢያ የምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከካዛኪስታን እና ከሰርቢያ የምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ። በአዘርባጃን ባኩ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የገለልተኛ ሀገራት ንቅናቄ ጉባኤ እየተሳተፉ የሚገኙት…