በምግብ ራስን ለመቻል የሚደረገውን ጥረትለማጠናከር የስንዴ እርሻ ልማት ትልቅ ሚና አለው – አቶ አወል
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራር በዱብቲ ወረዳ የስንዴ እርሻ ልማትን ጎብኝቷል።
አቶ አወል አርባ በዚህ ወቅት እንደገለጹት÷ በክልሉ የስንዴ ልማትን ጨምሮ የተለያዩ የእርሻ…