Fana: At a Speed of Life!

በምግብ ራስን ለመቻል የሚደረገውን ጥረትለማጠናከር የስንዴ እርሻ ልማት ትልቅ ሚና አለው – አቶ አወል

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራር በዱብቲ ወረዳ የስንዴ እርሻ ልማትን ጎብኝቷል።   አቶ አወል አርባ በዚህ ወቅት እንደገለጹት÷ በክልሉ የስንዴ ልማትን ጨምሮ የተለያዩ የእርሻ…

ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴቶቻችን የዓለም እንዲሆኑ አንድ መሆንና ሰላም ማስፈን ብቻ ነው የሚያስፈልገን – ዶ/ር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴቶቻችን ይበልጥ እየጎለበቱ የዓለም እንዲሆኑ አንድ መሆንና ሰላም ማስፈን ብቻ ነው የሚያስፈልገን" ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ ተናገሩ። ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው በኩል ባስተላለፉት…

የጥምቀት በዓል በሠላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል አዲስ አበባን ጨምሮ በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች በሠላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ። በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱትን የፀጥታና ደኅንነት አባላት፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የበዓሉ…

የሶማሌ ክልል የ6 ወራት የሥራ አፈፃፀም እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል የ2015 የስድስት ወራት የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች፣ የዞንና የከተማ አስተዳደሮች የሥራ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሔደ ነው፡፡ በግምገማው ላይ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢብራሂም ኡስማን፣…

ጥምቀትን በአብሮነት በማክበራችን ተደስተናል – የአክሱም ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዓመታት ርቆን የቆየው ሰላም ተመልሶ ጥምቀትን በአብሮነት በማክበራችን ተደስተናል ሲሉ የአክሱም ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ። የጥምቀት በዓል በታሪካዊቷ አክሱም ከተማና ሌሎች የትግራይ ክልል አካባቢዎች ተከብሯል። አስተያየት…

በሦስት የእሳት አደጋዎች 6 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ እና አካባቢዋ በተከሰቱ ሦስት የእሳት አደጋዎች 6 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በሦስቱም አደጋዎች በሰው ላይ ጉዳት አለመድረሱ እና ከ900…

በጃንሜዳ በጥምቀት በዓል ላይ ስርቆት ፈጽመዋል የተባሉ 13 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ጃንሜዳ የከተራ እና ጥምቀት በዓል ላይ የስርቆት ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ 13 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋቸውን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የተሰረቁ 20 ሞባይል ስልኮችም በኤግዚቢትነት መያዛቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ መረጃ…

የኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች በሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች በሁለቱ ክልሎች ሠላምና ጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በአሶሳ ከተማ ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊና ባህላዊ ትሩፋቱ በተጨማሪ የዓለም የቱሪዝም መስህብ ሆኗል – አቶ ቀጄላ መርዳሳ

በሁሉም ሃይማኖቶች ውስጥ የሚገኙ ጠቃሚ እሴቶችን ለመልካም እና በጎ ነገር ልንጠቀምባቸው ይገባል ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ ገለጹ፡፡   አቶ ቀጄላ በአዲስ አበባ ጃንሜዳ በተከበረው የጥምቀት በዓል በመገኘት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

በሀገራችን ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የሃይማኖት መቻቻልን ማስፈን ያስፈልጋል – ከንቲባ አዳነች አበቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ብሎም በኢትዮጵያ ሰላም እንዲሰፍን የሃይማኖት መቻቻልን፣ ፍፁም ትህትና እና አገልጋይነትን ማስፈን ያስፈልጋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ ከንቲባ አዳነች በአዲስ አበባ ጃንሜዳ በተከበረው የጥምቀት በዓል…