የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን በፍጥነት በማጠናቀቅ ወደ ስራ ለማስገባት ሁሉም ኃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን ወደ ልዩ ነፃ የንግድ ቀጠና ለማሻገር የሚያስችሉ የአገልግሎትና የመሰረተ ልማት ማሻሻያዎችን በፍጥነት የማሟላት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገልጿል፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት…