Fana: At a Speed of Life!

የግሉ ዘርፍ የጤና ተቋማት የቤተሰብ ዕቅድ አሰጣጥን የሚመለከት ጥናት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግሉ ዘርፍ የጤና ተቋማት የቤተሰብ ዕቅድ አሰጣጥን የሚመለከት ጥናት ይፋ ተደረገ። ጥናቱ በሃንዝ አማካሪ የተሰራ ሲሆን፥ ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ደግሞ ጥናቱ እንዲደረግ ድጋፍ አድርጓል። በጥናቱ መሰረት 12 በመቶ የሚሆኑ ሴቶች በግሉ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የፌስቡክ ገጹ ከቁጥጥሩ ውጭ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የፌስቡክ ገጹ ከቁጥጥሩ ውጭ መሆኑን አስታውቋል፡፡ አየር መንገዱ በትዊተር ገጹ እንዳለው ፥ ደንበኞች እንዲሁም የገጹ ተከታታዮች በፌስቡክ ገጹ የሚተላለፉ ማንኛውም መልዕክቶች የአየር መንገዱ አለመሆኑንም ነው…

የውጭ ባለሃብቶች እንዲገቡ በማድረግ የተሻለ ኢንቨስትመንት እንዲኖር እየተሰራ ነው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ላይ የውጭ ባለሃብቶች እንዲገቡ በማድረግ የተሻለ ኢንቨስትመንት እንዲኖር እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ አይዞን ማኒፋክቸሪንግ እና ሸንተዝ ጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪን ጎብኝተዋል፡፡…

በሕገ ወጥ የውጭ ሀገራት ገንዘብ ምንዛሪ በተሰማሩ አካላት ላይ በጥናት የተመሰረት እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስና ከኦሮሚያ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት በሕገወጥ የውጭ ሀገራት ገንዘብ ምንዛሪ በተሰማሩ ግለሰቦችና ድርጅቶቻቸው ላይ ጥናትን መሰረት ያደረገ እርምጃ መወሰዱን አስታውቋል፡፡ አገልግሎቱ ለፋና…

ኢትዮጵያ ለሀገር በቀል የባህል መድሃኒቶች በጤና ስትራቴጂዋ ትኩረት እንደሰጠች የጤና ሚኒስትሯ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊ ሕክምና በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአለም ዓቀፍ ደረጃ ለዘመናዊ ሕክምና መሰረት ነው ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገልፀዋል፡፡ በዛሬው ዕለት በየም ልዩ ወረዳ በቦር ተራራ ዓመታዊ የባህል መድሐኒት ለቀማ ተካሂዷል፡፡ ዶክታር…

የአፍሪካ ወጣት መሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ ከፊታችን ጥቅምት 19 እስከ 22 ቀን ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሁሉም የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወጣት መሪዎች የሚሳተፉት ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ ከጥቅምት 19 እስከ 22 ቀን 2015 ዓ.ም ይካሄዳል። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሀሳብ አመንጪነት ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ የሚካሄደው ይህ ጉባኤ፥…

ጠ/ ሚ ዐቢይ በአራዳ ክፍለ ከተማ የተገነባውን የስፖርት ማዘውተሪያ መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር  ዐቢይ አሕመድ በአዲስ አበባ  አራዳ ክፍለ ከተማ በአዲስ መልክ የተገነባውን የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ መርቀው ከፈቱ። በተለምዶ "15 ሜዳ" ተብሎ የሚጠራው የስፖርት ማዘውተሪያ ስፋራ ከዚህ ቀደም ለስፖርታዊ እንቅስቃሴ ምቹ…

ለሸኔ በሎጅስቲክ አቅራቢነት በመስራት የተጠረጠረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሸኔ በሎጅስቲክ አቅራቢነት በመስራት የተጠረጠረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የደቡብ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪው በደቡብ ክልል ጋሞ ዞን አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ሻራ ተብሎ ከሚጠራዉ አካባቢ በተደበቀበት በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ነው…

የኬንያው ንግድ ባንክ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ ለመሠማራት ያለውን ፍላጎት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ ንግድ ባንክ ኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፏን ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት ለማድረግ መወሰኗን ተከትሎ በሀገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ፡፡ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ ኃለፊዎች ልዑክ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽንን…