Fana: At a Speed of Life!

የአመራሩን የተግባር አንድነት ለማጠናከር ሰፊ ጥረት ማድረጉን የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአመራሩን የተግባር አንድነት ለማጠናከር ሰፊ ጥረት መደረጉን የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ ተናገሩ፡፡ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት እና የፓርቲ የ2015 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት አፈፈፃፀም ግምገማ በአዳማ…

የአየር ንብረት ለውጥ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የጤና እክል እያስከተለ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለውጥ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የጤና እክል እያስከተለ መሆኑን ባለሙያዎች አስታወቁ፡፡ የዓለም የጤና ድርጅትን ጨምሮ ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ 99 ባለሙያዎች ይፋ ባደረጉት የጥናት ውጤት፥ በዓለም አቀፍ ደረጃ የአየር ንብረት…

ከ449 በላይ ለሚሆኑ የወባ ተጋላጭ ወረዳዎች አጎበር ማሰራጨት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ449 በላይ ለሚሆኑ የወባ ተጋላጭ ወረዳዎች የወባ በሽታ መከላከያ ምትክ አጎበር ማሰራጨት መጀመሩን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስቴር፣ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ እና የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በጋራ ያዘጋጁት ሀገር አቀፍ የወባ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከዩኒስኮ እና ከዓለም አቀፉ የትምህርት ትብብር ተቋም ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ዶክተር ሪታ ቢሶናውት እና የዓለም አቀፉ የትምህርት ትብብር ተቋም (ኦ ኢ ሲ) ዋና ፀሐፊ…

የሸቀጦች ዋጋን ለማረጋጋት ውስጣዊ አቅሞችን በአግባቡ መጠቀም ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የሸቀጦች ዋጋን ለማረጋጋት ውስጣዊ አቅሞችን በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች፥ በሀገር ውስጥ አጭር በሚባሉ ጊዜያት ተገንብተዉ ወደ…

ዓለም በከፍተኛ የሃይል ቀውስ ውስጥ ገብታለች – ዓለም አቀፉ የሃይል ኤጀንሲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም በከፍተኛ የሃይል ቀውስ ውስጥ መግባቷን ዓለም አቀፉ የሃይል ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ኃላፊ ፌዝ ቢሮል በሲንጋፖር በተካሄደው ዓለም አቀፉ የኃይል ሣምንት ተገኝተው፥ ዓለም ስለገጠማት የሃይል እጥረትና መፍትሄዎቹ አብራርተዋል፡፡…

የሽብር ቡድኑ ህወሓት ታጣቂዎች በሁሉም ግንባር እጅ እየሰጡና እየተበተኑ ነው – መከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በወሰደው ከባድና ፈጣን እርምጃ የሕወሓት ታጣቂዎች መበተናቸው እና የታደሉት እጅ መስጠታቸው ተገለፀ፡፡ ሌሎች ደግሞ በተሳሳተ መረጃ ተደናግረው ምን ማድረግ እንዳለባቸው ግራ እንደተጋቡ መረጃዎች እንዳመላከቱ የኢፌዴሪ…

ፋሲል ከነማ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠባቂው የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 አሸንፏል። የፋሲልን የአሸናፊነት ጎል ታፈሰ ሰለሞን በ 42ኛው ደቂቃ ከሳጥን ውጭ የግል ብቃቱን ተጠቅሞ አስቆጥሯል። በጨዋታው የአፄዎቹ ተከላካይ ሰኢድ…

የ12ኛ ክፍል የፈተና አሰጣጥ ሂደት ስኬታማ እንደነበር ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የፈተና አስተዳደርና አሰጣጥ ችግርን ለመፍታት በመንግስት በተሰጠው አመራር ፈተናው በተሳካ ሁኔታ መከናወኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስቴር በሁለት ዙር ለ937 ሺህ ተማሪዎች የሰጠውን የ12 ክፍል…