Fana: At a Speed of Life!

የጥምቀት በዓል በትግራይ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል በትግራይ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል፡፡   በትግራይ በተፈጠረው ሰላምና መረጋጋት የዘንድሮው የጥምቀት በዓል በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች በደማቅ ሁኔታ መከበሩን የርዕሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም…

የጥምቀት በዓል በሩሲያ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት በዓል በሀገረ ሩሲያ እየተከበረ ይገኛል፡፡ በአስቸጋሪ የክረምት ቅዝቃዜ በዓሉን እያከበሩ ያሉት ሩሲያውን በሐይማኖታዊ ባህላቸው መሰረት በቅዱስ መስቀል ቅርፅ በተሰራው እና ዮርዳኖስ ተብሎ በሚጠራው የበረዶ ጉድጓድ ውስጥ…

የጥምቀት በዓል በምጃር ሸንኮራ ወረዳ ኢራቡቲ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል በምጃር ሸንኮራ ወረዳ በኢራቡቲ በድምቀት እየተከበረ ነው።   በዓሉ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ-ጳጳስ ብፁ ወቅዱስ አቡነ ቀለሚንጦስ በተገኙበት ነው በአምሳለ ዮርዳኖስ እየተከበረ የሚገኘው ።   44ቱ…

የጥምቀት በዓል በጎንደር ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል በጎንደር ከተማ ባህረ ጥምቀት መከበር ጀምሯል፡፡   በዓሉ በካህናትና ዲያቆናት ዝማሬ እንዲሁም በሌሎች ሃይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡   በበዓሉ ከ120 በላይ ካህናት ወረብና…

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል በመላው ኢትዮጵያ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡   የጥምቀት በዓል በአዲስ አበባ ጃን ሜዳ እና ጎንደርን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት በመከበር ላይ ይገኛል፡፡   በዓሉ በካህናትና ዲያቆናት ዝማሬ…

የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የስዊድን ኤምባሲ በማህበራዊ ትስስር ገጹ እንዳለው ፥ የጥምቀት በዓልን ለሚያከብሩ የእምነቱ ተከታዮች እንኳን አደረሳችሁ…

በደምበል ሐይቅ የከተራ በዓል በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለየት ያለው የደምበል ሐይቅ የጥምቀት ከተራ በዓል በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል። በደምበል ወይም በዝዋይ ሐይቅ አምስት ደሴቶች ያሉ ሲሆን ፥ በደሴቶቹ ከ14ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ የታነጹ አብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ይገኛሉ። በአካባቢው የከተራ…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አመራር ከሩሲያ ኩባንያዎች ቡድን መሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚና አመራሮች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ገብተው የማምረት ፍላጎት ካላቸው የሩሲያ ኩባንያዎች ቡድን መሪ ጋር ተወያይተዋል። ኮርፖሬሽኑ ባለፉት ሠባት ዓመታት ስላከናወናቸው እና ገንብቶ…

የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከቄለም ወለጋ ዞን የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በቄለም ወለጋ ዞን ከሚገኙ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በመድረኩ የኦሮሚያ ክልለ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማን ጨምሮ ሌሎች…

የከተራ በዓል በመላው ኢትዮጵያ በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተራ በዓል በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከበረ። ዛሬ በመላ ሀገሪቱ ታቦታት ከአድባራት ወጥተው በካህናት፣ በዲያቆናት እና በምዕመናን ታጅበው ወደ ጥምቀተ ባህሩ ወርደዋል። ታቦታት አዳራቸውን በጥምቀተ ባህር…