Fana: At a Speed of Life!

ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኞች የጀመሩትን በጎ ስራ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በተንቀሳቀሱባቸው አካባቢዎች ሁሉ የሰሯቸው በጎ ተግባራት አበረታች በመሆናቸው የጀመሩትን በጎ ስራ አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጠየቀ፡፡ ከመላው ኢትዮጵያ…

የተቋማቱ ትብብር የቱሪዝም ዘርፉ በኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ያለውን ሚና በብቃት እንዲወጣ ያስችላል- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁለቱ ተቋማት ትብብር በቂ የሰለጠነ የሰው ኃይል ከማቅረብና የስራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ የቱሪዝም ዘርፉ በኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ያለውን ሚና በብቃት እንዲወጣ ያስችላል ሲሉ የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ የሥራና ክህሎት…

ሲዳማ ቡና ወንድማገኝ ተሾመን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

አዲስ አበባ፣ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲዳማ ቡና በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ክለቡን ሲመራ የነበረውን ወንድማገኝ ተሾመን በዋና አሰልጣኝነት መሾሙን አስታወቀ፡፡ ከረዳት ወደ ጊዜያዊ ዋና አሰልጣኝነት በመምጣት ክለቡ በደረጃ ሰንጠረዡ ሦስተኛ ላይ ተቀምጦ…

ኢትዮጵያ በቅርብ ጊዜ ውስጥ በስንዴ ምርት አሸናፊ ትሆናለች – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቅርብ ጊዜ ውስጥ በስንዴ ምርት አሸናፊ እንደምትሆን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም በኬንያው ኔሽን ጋዜጣ ላይ በጻፉት ጽሁፍ ገለጹ። ኃላፊዋ ኢትዮጵያ በስንዴ ምርት በቅርብ ጊዜ ውስጥ ለምን…

የመዲናዋ አስተዳደር ሰሞኑን በወጣው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ የዳታ ማጭበርበር መከሰቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 01 ቀን 2014 በወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ የዳታ ማጭበርበር ድርጊት በመከሰቱ ሁኔታውን እያጣራ እንደሚገኝ እና በድርጊቱ የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር እያዋለ መሆኑን…

በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሚሳተፉ አትሌቶች ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በአሜሪካ ኦሬገን በሚካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን የሚወክለው የአትሌቲክስ ቡድን በዛሬው ዕለት በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሽኝት ተደርጎለታል፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት÷ ዛሬ ምሽት በቦሌ…

1 ሺህ 45 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 45 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡፡ ከተመላሾች ውስጥም 11ዱ ህጻናት መሆናቸውን ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ ለተመላሽ ዜጎች…

ቋሚ ኮሚቴው የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አገልግሎት አሰጣጡን እንዲያሻሽል አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት ልማት፣ ሥራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አገልግሎት አሰጣጡን እንዲያሻሽል አሳሰበ፡፡   የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽነር ዶክተር መኩሪያ ኃይሌ…

የአጋሮ ከተማ የመጠጥ ውሃ ችግርን ለመፍታት የ 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር የውሃ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በጅማ ዞን የአጋሮ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት በ 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ወጪ የውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ስምምነት ተፈረመ፡፡ የጅማ ዞን ውሃና ኢነርጂ ጽህፈትቤት ሃላፊ አቶ መሃመድ ከድር እንደገለፁት÷ ለበርካታ ዓመታት…

በመዲናዋ በ2015 በጀት ዓመት ነባር ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በ2015 በጀት ዓመት ነባር ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል በልዩ ትኩረት የሚሰራ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ገለጸ። የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የመንግስት በጀት አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ…