Fana: At a Speed of Life!

የብርጋዴር ጀነራል ታደሰ ብሩን ሕይወት የሚዳስስ መጽሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብርጋዴር ጀነራል ታደሰ ብሩን ሕይወት ታሪክ የሚዳስስ መጽሐፍ ዛሬ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል ተመርቋል፡፡ በዙፋን ኡርጋ የተጻፈው "ከደናኔ እስከ ፊንፊኔ" የተሰኘው ይህ መጽሐፍ በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች መዘጋጀቱ ተመላክቷል፡፡…

በስንዴ ልማት የጀመርነውን ስራ ይበልጥ በማጠናከር በምግብ እራሳችንን መቻል አለብን – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስንዴ ልማት የጀመርነውን ስራ ይበልጥ በማጠናከር በምግብ እራሳችንን መቻል አለብን ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለጹ፡፡ አቶ አወል አርባ በአፋር ክልል የስንዴ እርሻ ልማት በሚከናወንባቸው ወረዳዎች ከሚገኙ አመራሮች እና…

በግብርናው መስክ የተጀመሩ የልማት ስራዎች በምግብ ራስን ከመቻል ባሻገር ለኢኮኖሚ ሉዓላዊነት መሰረት የሚጥሉ ናቸው- የመንግስት የስራ ሃላፊዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርናው መስክ ምርታማነትን ለማሳደግ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች በምግብ ራስን ከመቻል ባሻገር ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት መሰረት የሚጥሉ መሆናቸውን ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ ሌሎች…

መንግስት ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ክብር ድምጻቸውን ላሰሙ ለመላው ኢትዮጵያውያን ምስጋና አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ክብር ድምጻቸውን ላሰሙ ለመላው ኢትዮጵያውያን ምስጋና አቅርቧል፡፡ አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ትናንት እና ዛሬ "ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፤ ድምፄንም አሰማለሁ" በሚል መሪ…

በአቶ ኡሞድ ኡጁሉ የተመራ ልዑክ በአቦቦ ወረዳ እየለማ የሚገኝ የስንዴ ማሳን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ የተመራ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ልዑክ በአቦቦ ወረዳ በአንድ ባለሃብት እየለማ የሚገኝ የስንዴ ማሳን ጎብኝቷል፡፡ አቶ ኡሞድ በጉብኝታቸው ወቅት እንደገለጹት÷ እየተከናወነ ባለው ሥራ ተስፋ ሰጪ…

የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በአጋሮ ከተማ ያስገነባው የዳቦ እና ዱቄት ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በአጋሮ ከተማ ያስገነባው የዳቦ እና ዱቄት ፋብሪካ ተመረቀ፡፡ ፋብሪካው በቀን 300 ሺህ ዳቦና 42 ቶን ዱቄት የማምረት አቅም አለው። ፋብሪካውን ገንብቶ ለማጠናቀቅ ሰባት ወራት የፈጀ ሲሆን÷ የግንባታ ሥራውም…

ትኩረቱን በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያደረገ ስብሰባ በጂቡቲ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምትሳተፍበት ትኩረቱን በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያደረገ ስብሰባ በጂቡቲ እየተካሄደ ነው፡፡ ስብሰባው የጅቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ በይፋ አስጀምረዋል፡፡ በሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዷለም የተመራ ልዑክ በስብሰባው…

ፕሬዚዳንት ሺ ጂፒንግ ለ3ኛ ጊዜ ቻይናን እንዲመሩ ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ለሦስተኛ ጊዜ ሀገራቸውን እንዲመሩ ተመርጠዋል፡፡ ለሦስተኛ ጊዜ መመረጣቸውን ተከትሎም አዲሱን ካቢኔያቸውን ማዋቀራቸው ተሰምቷል፡፡ ፕሬዚዳንት ሺ÷ ከቀድሞው የቻይና ኮሚኒስት መሪ ማኦ ዜዱንግ በኋላ የሀገሪቱ…

በምሥራቅ ሐረርጌ በትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ግራዋ ወረዳ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ቶሎሳ ጎሹ እንደገለፁት÷ ትናንት ከምሽቱ 4፡45 አካባቢ…

በተለያዩ የአማራ ክልል ከተሞች የኢትዮጵያን የግዛት አንድነት ለማስጠበቅ መንግሥት እያደረገ ያለውን ጥረት የሚደግፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተለያዩ ወረዳዎች እና ከተማ አስተዳደሮች የኢትዮጵያን የግዛት አንድነት ለማስጠበቅ መንግስት እያደረገ ያለውን ጥረት የሚደግፍ ሰልፍ ተካሂዷል፡፡ በተሁለደሬ፣ ሀይቅ፣ ቃሉ፣ ከለላ፣ ወረባቦ፣ ተንታ፣ ሀርቡ፣ በወልዲያ፣…