Fana: At a Speed of Life!

በሰው ሃይልም ሆነ በትጥቅ ዘመናዊነት የተላበሰ ሰራዊት እየተገነባ ነው- ዶ/ር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰው ሃይልም ሆነ በትጥቅ ዘመናዊነት የተላበሰ በአስተሳሰቡም የበቃ ሰራዊት እየተገነባ ነው ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትሩ አብርሃም በላይ ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሰራዊት ቀንን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ ሚኒስተሩ በዚሁ ጊዜ…

ኢራን 40 የጋዝ ተርባይኖች ለሩሲያ ልትሸጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በራስ ዐቅም ያመረተቻቸውን 40 የጋዝ ተርባይኖች ለሩሲያ ለመሸጥ የኮንትራት ስምምነት መፈራረሟ ተገለጸ፡፡ አሁን ላይ ኢራን 85 በመቶ የሚሆነውን ከጋዝ አቅርቦት ጋር የተያያዙ መሳሪያዎች እና ቁሶች በሀገር ውስጥ የማምረት ዐቅም እንዳላት…

የአፍሪካ ስታስቲክስ ዳይሬክተሮች ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 8ኛው የአፍሪካ ስታስቲክስ ዳይሬክተሮች ጉባዔ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ጉባዔው÷“ቀጣናዊ ትስስርን ለማጠናከርና ለመደጋገፍ በአፍሪካ የመረጃ አያያዝን ማዘመን” በሚል መሪ ሐሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ…

የኦሮሚያ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡   በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ፣ የኦሮሚያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት…

የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ቁልፍ የሚባሉ የትግራይ ከተሞችን መቆጣጠሩን ቀጥሏል።   ይህንን ሲያደርግም የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በከተሞች ውጊያ ሳይደረግ የህወሓትን ወታደራዊ ዐቅም ለማሽመድመድ የሚያስችል ስልት…

የመከላከያ ሰራዊት ቀንን በማስመልከት የተዘጋጀ የፎቶ ዐውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የሚከበረውን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ቀንን አስመልክቶ የተለያዩ ሁነቶች እየተካሄዱ ነው፡፡ በዛሬው ዕለትም “የጥንካሬያችን ምንጭ ህዝባችን ነው” በሚል መሪ ቃል የሰራዊቱን ቀን በማስመልከት የተዘጋጀው የፎቶ ዐውደ ርዕይ ተመርቆ ተከፍቷል፡፡…

በሊባኖስ ችግር ውስጥ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 36 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡   ወ ኢትዮጵያውያኑ በሊባኖስ የተለያየ ችግር ደርሶባቸው በኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር መጠለያ ውስጥ የነበሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡…

የኢትዮጵያ አረንጓዴ ልማት ዲፕሎማሲ የወጣቶች ልዑክ በሞቃዲሾ  የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አረንጓዴ ልማት ዲፕሎማሲ የወጣቶች ልዑክ በሶማሊያ፣ ሞቃዲሾ  የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር አከናወነ። በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዳይሬክተር  አምባሳደር ጀማሉዲን ሙስጠፋ   የተመራው ልዑክ ትናንት ሞቃዲሾ…

አንዳንድ ምዕራባውያን አገራት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ (2015) አንዳንድ ምዕራባውያን አገራት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጫናና ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ በመካሄድ ላይ ነው። ዋይት ሐውስ ፊት ለፊት እየተከናወነ በሚገኘው ሰልፍ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች እየተሳተፉ እንደሚገኝ ኢዜአ…

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ልማትን ለማረጋገጥ የበኩላችንን ሚና እንወጣለን – በአስተዳደሩ የሚኖሩ የሐረሪ ተወላጆች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርን ሰላምና ልማት ለማረጋገጥ የድርሻቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን በከተማ አስተዳደሩ የሚኖሩ የሐረሪ ክልል ተወላጆች ገለጹ፡፡ በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ የሐረሪ ክልል ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከአስተዳደሩ…