በሰው ሃይልም ሆነ በትጥቅ ዘመናዊነት የተላበሰ ሰራዊት እየተገነባ ነው- ዶ/ር አብርሃም በላይ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰው ሃይልም ሆነ በትጥቅ ዘመናዊነት የተላበሰ በአስተሳሰቡም የበቃ ሰራዊት እየተገነባ ነው ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትሩ አብርሃም በላይ ገለጹ፡፡
የመከላከያ ሰራዊት ቀንን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡
ሚኒስተሩ በዚሁ ጊዜ…