Fana: At a Speed of Life!

ለዘላቂ ሰላም አሸባሪው ህወሓት ትጥቅ ይፍታ፤ የሽብር ቡድኑን እስትንፋስ ለማራዘም የሚሠሩ እጆች ይሰብሰቡ- የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘላቂ ሰላም አሸባሪው ህወሓት ትጥቅ ይፍታ፤ የሽብር ቡድኑን እስትንፋስ ለማራዘም የሚሠሩ እጆች ይሰብሰቡ ሲሉ የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች ጠየቁ፡፡ በኢትዮጵያ ላይ የሚደረግን ያልትገባ ጫና የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ በደብረብርሃን ከተማ…

በጎንደር የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚያወግዝ ሕዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የውጭ ጣልቃ ገብነትን እና አሸባሪው ህወሓትን የሚያወግዝ ሕዝባዊ ሰልፍ ተካሂዷል፡፡ ሰልፉ የተካሄደው÷ "ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፤ ድምፄን አሰማለሁ" በሚል መሪ ሐሳብ ነው፡፡ ሕዝባዊ ሰልፉ ጀግኖች አርበኞች፣ የሐይማኖት አባቶች፣…

አንዳንድ ምዕራባውያን በውስጥ ጉዳያችን ጣልቃ በመግባታቸው ለሰላማችን እንቅፋት ሆነዋል- የደሴ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ የምዕራባውያን ሀገራት በውስጥ ጉዳያችን ጣልቃ በመግባታቸው ለሰላማችን እንቅፋት ሆነዋል ሲሉ የደሴ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ በደሴ ከተማ አሸባሪው ህወሓትን እና የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሂዷል፡፡ የከተማዋ…

“በሰብዓዊ እርዳታ ስም የሚደረግ ጣልቃ ገብነት ይቁም” – የባሕርዳር ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕዳር ከተማ ነዋሪዎች በሰብዓዊ እርዳታ ስም የሚደረግ ጣልቃ ገብነት እንዲቆም እና በውክልና ጦርነት መጠቃት እንዲያበቃ ጠየቁ፡፡ ባሕርዳር ከተማ የምዕራባውያንን ያልተገባ ጣልቃገብነት እና አሸባሪው ህወሓትን የሚያወግዝ ሰልፍ…

በሐዋሳ የብስክሌተኞችና የእግረኞች ጉዞ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “በትራፊክ አደጋ የሚደርሰውን አደጋ ለመቀነስ እኔም ድርሻ አለኝ” በሚል መሪ ሐሳብ በሐዋሳ ከተማ ሀገር አቀፍ የብስክሌተኞችና የእግረኞች ጉዞ ተካሂዷል፡፡ በጉዞው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ እና የሲዳማ ክልል…

በኮምቦልቻ ከተማ የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮምቦልቻ ከተማ አሸባሪው ህወሓትን እና የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሂዷል፡፡ ሕዝባዊ ሰልፉ የተካሄደው÷ “ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፤ ድምጼን አሰማለሁ” በሚል መሪ ሐሳብ ነው፡፡ የከተማዋ ነዋሪዎች “በውክልና…

ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ የአቪዬተርስ አፍሪካ ሽልማት ተሸለሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪ አርአያ ለሆኑ ግለሰቦች እና ድርጅቶች የሚሰጠውን የአቪዬተርስ አፍሪካ ሽልማት ፕሮግራም በለውጥ ፈጣሪዎች ምድብ ተሸለሙ፡፡ በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው 4ኛው…

ሀገራችን ለትጋታችን በምላሹ የለምነቷን ፍሬ እንደምታጠግበን አይተናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራችን ኢትዮጵያ ለትጋታችን በምላሹ የለምነቷን ፍሬ እንደምታጠግበን አይተናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጅማ ዞን ሸቤ ሶምቦ ወረዳ በሩዝ የለማ ማሳን ጎብኝተዋል። በጅማ ዞን፣ በሦስት ወረዳዎች ላይ…

“ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፤ ድምጼን አሰማለሁ” በሚል መሪ ቃል የተካሄደው ሕዝባዊ ሰልፍ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ዓይን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፤ ድምጼን አሰማለሁ” በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ አካባቢዎች የተካሄደውን ሰላማዊ ሰልፍ አለማቀፍ መገናኛ ብዙሃን እየዘገቡት ነው፡፡ የእንግሊዙ ዴይሊ ሜል ባወጣው ዘገባ በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች…

የቦንጋ ዩኒቨርስቲ የሚያከውናቸው የግብርና ሥራዎች ተምሳሌት የሚሆኑ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦንጋ ዩኒቨርስቲ ከመማር ማስተማሩ ሂደት ጋር አያይዞ የሚያከውናቸው የግብርና ሥራዎች ተምሳሌት የሚሆኑ ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በደቡብ ምዕራብ ክልል ቆይታቸው የቦንጋ ዩኒቨርሲቲን የግብርና…