ለዘላቂ ሰላም አሸባሪው ህወሓት ትጥቅ ይፍታ፤ የሽብር ቡድኑን እስትንፋስ ለማራዘም የሚሠሩ እጆች ይሰብሰቡ- የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘላቂ ሰላም አሸባሪው ህወሓት ትጥቅ ይፍታ፤ የሽብር ቡድኑን እስትንፋስ ለማራዘም የሚሠሩ እጆች ይሰብሰቡ ሲሉ የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች ጠየቁ፡፡
በኢትዮጵያ ላይ የሚደረግን ያልትገባ ጫና የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ በደብረብርሃን ከተማ…