Fana: At a Speed of Life!

ዕለታዊ አጫጭር የውጭ ስፖርታዊ ዜናዎች

ቼልሲ ከ 17 ዓመት በኋላ በፕሪሚየር ሊጉ በፉልሃም 2 ለ 1 ተሸንፏል፤የትላንት ምሽቱን ውጤት ተከትሎም አሰልጣኝ ግራም ፖተርስ አጣብቂኝ ውስጥ ገብተዋል፡፡ በጨዋታው የተሰለፈው አዲሱ ፈራሚ ዣኦ ፊሊክስ ለፕሪሚየር ሊጉ የመጀመሪያ ጨዋታውን ቢያደርግም ሜዳ ውስጥ በፈጸመው ጥፋት በ58ኛው ደቂቃ…

በአፋር ክልል የኢንቨስትመንት ፍሰቱ ካለፉት ጊዜያት አንጻር እያደገ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካለፉት ዓመታት አንጻር በአፋር ክልል የኢንቨስትመንት ፍሰቱ ዕድገት ማስመዝገቡን የአፋር ክልል ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገለጸ፡፡ በኮሚሽኑ የኢንቨስትመንት ማበረታቻ እና መረጃ ዳይሬክተር ኢድሪስ ኢስማኤል ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት፥ በነበረው…

የተጀመረው የሰላም ተስፋ እንዲጸና አባታዊ ሃላፊነታችንን እንወጣለን- የትግራይ ክልል የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተጀመረው የሰላም ተስፋ እንዲጸና አባታዊ ሃላፊነታችንን እንወጣለን ሲሉ የትግራይ ክልል የሃይማኖት አባቶች ተናገሩ፡፡ ፋና ብሮድካስንቲግ ኮርፖሬት በሽራሮ፣ አክሱምና አድዋ ከተሞች ያነጋገራቸው የክርስትና እና እስልምና ሃይማኖት አባቶች ÷ሰላምን…

በ1 ቢሊየን ብር ካፒታል በደብረ ብርሃን ከተማ የተገነባው የጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ተመረቀ

በምረቃ ሥነ ስርዓቱ ላይ ዶክተር ይልቃል ባደረጉት ንግግር÷ የአማራ ክልል መንግሥት ለፋብሪካ ባለቤቶች አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል፡፡ ዛሬ የተመረቀው “ዜማ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ” ለ300 ሰዎች የሥራ ዕድል መፍጠሩ እና 3 ሺህ ሰዎች ደግሞ በተዘዋዋሪ የሥራ ዕድል ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ነው…

ለጎረቤት ሀገራት ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ32 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ወራት ለጎረቤት ሀገራት ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ 32 ነጥብ 61 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ኤልክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከምሁራን ውይይት አስተባባሪ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ42 ዩኒቨርሲቲዎች የተካሄዱትን ውይይቶች በተመለከተ ከምሁራን ውይይት አስተባባሪ ኮሚቴ ጋር ተወያይተዋል። ምሁራን በኢትዮጵያ ልማት ውስጥ ያላቸውን ሚና የበለጠ ለማጠናከር በሀገር አቀፍ ደረጃ በ42 ዩኒቨርሲቲዎች…

የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ነገ ፍጻሜውን ያገኛል

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)3ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የድምፃ ውያን ውድድር ነገ ፍጻሜውን ያገኛል፡፡ የአመቱን ሶስት ምዕራፎች በአሸናፊነት ያጠናቀቁ 12 ተወዳዳሪዎችና በልዩ ሁኔታ የተካተቱ ሁለት ተፎካካሪዎች በአጠቃላይ 14 ተወዳዳሪዎች ለ10 ሳምንታት ሲፎካካሩ…

የቻን አፍሪካ ሀገራት ውድድር በዛሬው ዕለት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጄሪያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው 7ኛው የቻን አፍሪካ ሀገራት ውድድር በዛሬው ዕለት ይጀመራል፡፡   17 ሀገራት የሚሳተፉበት ይህ ውድድር በአልጄሪያ አራት ከተሞች በሚገኙ ስታዲየሞች እንደሚከናወን የወጣው መርሐ ግብር ያሳያል፡፡…

የዓድዋ ዜሮ ዜሮ ኪሎ ሜትር ፕሮጀክት የማጠቃለያ ሥራዎች እየተከናወኑለት መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀደም ሲል የመዋቅር ግንባታ ሥራው የተጠናቀቀው የዓድዋ ዜሮ ዜሮ ኪሎ ሜትር ሙዚየም ፕሮጀክት ግንባታ አሁን ላይ የተለያየ የማጠቃለያ ሥራዎች እየተከናወኑለት መሆኑ ተገለጸ፡፡ በአዲስ አበባ ትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽሕፈት ቤት የዓድዋ ዜሮ ዜሮ ኪሎ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም ዓቀፉ ሙስሊሞች ሊግ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከዓለም ዓቀፉ ሙስሊሞች ሊግ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የዓለም አቀፉ ሙስሊሞች ሊግ በአውሮፖ እና የአሜሪካ ዋና አስተባባሪና የኢስላሚክ ሊግ የዋና ፀሐፊው አማካሪ ዶክተር አብዱልአዚዝ…