በቀሪ የበጀት ዓመቱ ወራት የከተማዋን ህዝብ ኑሮ የሚያቀሉ ፕሮጀክቶች ላይ በትኩረት ይሰራል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀሪ የበጀት ዓመቱ ወራት የአዲስ አበባ ከተማ ህዝብን ኑሮ የሚያቀሉ ፕሮጀክቶች ላይ ልዩ ትኩረት በመስጠት እንደሚሰሩ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ…