Fana: At a Speed of Life!

ተጠብቀው የቆዩ ማኅበራዊ እሴቶች በትምህርት ሥርዓት ሊደገፉ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ኢትዮጵያን ያሻገሩ እና በትውልዱ ተጠብቀው የቆዩ ማኅበራዊ እሴቶች በትምህርት ሥርዓት ሊደገፉ እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ፡፡ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና ፍልስፍና መምህሩ ዶክተር ተሾመ አበራ ለፋና…

አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ከእስራኤል አምባሳደር ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ከእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ ጋር በሁለቱ ሀገራት መካከል የሚደረጉ አገልግሎቶች ቀልጣፋ እንዲሆኑ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱም÷ አምባሳደር ብርቱካን ኢትዮጵያ እና እስራኤል ረዥም…

ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ የዶራሌህ የእንስሳት ማቆያ ተርሚናልን ጥቅም ላይ ለማዋል ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ የዶራሌህ የእንስሳት ማቆያ ተርሚናልን ጥቅም ላይ ለማዋል የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ተርሚናሉ ኢትዮጵያ በእንስሳት ሀብት ቀዳሚ ሀገር እንደመሆኗ ሀብቷን በተገቢው መልኩ ወደ ውጭ እንድትልክ…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በተማሪ ቢኒያም ኢሳያስ ጉዳይ ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከሰሞኑ አነጋጋሪ ሆኖ በሰነበተው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ የ5ኛ ዓመት ተማሪ ከሆነው ቢኒያም ኢሳያስ ጋር በተያያዘ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ዩኒቨርሲቲው ተማሪ ኢሳያስ የአራተኛ ዓመት…

የመዲናዋ ገቢዎች ቢሮ አማራጭ የግብር ክፍያ ስርዓት ተግባራዊ ማድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በተያዘው በጀት ዓመት አማራጭ የግብር ክፍያ ስርዓት ተግባራዊ ማድረጉን አስታወቀ። የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሉጌታ ተፈራ እንደገለጹት÷ የበጀት አመቱ የግብር መክፈያ ጊዜ ከሐምሌ 1 ቀን 2014 ዓ.ም…

የአውሮፓ ኀብረት እስካሁን 13 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ የሩሲያን ሀብቶች አግጃለሁ አለ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በየካቲት 24 ዩክሬን ላይ ጥቃት ከሰነዘረች በኋላ የአውሮፓ ኀብረት 13 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር የሚገመት የሩሲያ ሀብትና ንብረቶችን ማገዱን ኀብረቱ የፍትህ ኮሚሽነር ዲዲየር ሬይንደርስ ተናግረዋል ። ሬይንደርስ በፕራግ ውስጥ…

ኤርትራ እና ሶማሊያ ሁሉን አቀፍ የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤርትራ እና ሶማሊያ በኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊ ፣ ዲፕሎማሲያዊ እና በቀጠናዊ የደኅንነት ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመሥራት ሁሉን አቀፍ የጋራ የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸውን ገለጹ፡፡ በሶማሊያ የሚንቀሳቀሱ አሸባሪዎችን መዋጋት ለሶማሊያ ብቻ…

ለትግራይ ክልል የመልሶ ማቋቋሚያ ፕሮጀክት የሶስተኛ ወገን የትግበራ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚካሄደው የመልሶ ማቋቋሚያ ፕሮጀክት ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፕሮጀክቶች አገልግሎት ቢሮ ጋር የሶስተኛ ወገን የትግበራ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ…

ሩሲያ በዩክሬን ለተፈፀመባት ጥቃት አሜሪካን ተጠያቂ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡባዊ ዩክሬን በሩሲያ ስር በምትገኘው ኖቫያ ካክሆቭካ ከተማ የተፈጸመው የሰኞው ጥቃት ያለ አሜሪካ እርዳታ ሊከሰት አይችልም ሲሉ አንድ ከፍተኛ የሩሲያ ዲፕሎማት ተናግረዋል። በተባበሩት መንግስታት የሩሲያ ተልዕኮ ምክትል ኃላፊ ዲሚትሪ ፖሊያንስኪ…

የሴቶችን የአመራርና ውሳኔ ሰጪነት ሚና በማጎልበት ተተኪ አመራሮችን ለማፍራት ያለመ የስልጠና መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችን የአመራርና ውሳኔ ሰጪነት ሚና በማጎልበት ተተኪ አመራሮችን ለማፍራት ያለመ የስልጠና መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ አራተኛውን ዙር የስልጠና መድረክ የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ አለሚቱ ኦሞድ ያስጀመሩት ሲሆን÷ በስልጠና…