Fana: At a Speed of Life!

አንበሳ ባንክ በግጭት ምክንያት አግልግሎት ተቋርጦባቸው በነበሩ  የተለያዩ ከተሞች ዳግም ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንበሳ ባንክ በግጭት ምክንያት አግልግሎት ተቋርጦባቸው በነበሩ ሰባት የተለያዩ ከተሞች ዳግም ሥራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ የአንበሳ ባንክ የማርኬቲንግ ዳይሬክተር ሙሉጌታ ተክሉ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በዛሬው ዕለት…

በመዲናዋ በሦሥት የእሳት አደጋዎች 90 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሾላ ገበያ ፣ በአቃቂና ሌሎች ስፍራዎች በደረሰ የእሳት አደጋ 90 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በሾላ ገበያ፣ አቃቂ እና በዮሴፍ አካባቢዎች በዚህ…

በራህሌ ከተማና አካባቢዋ ዳግም የኤሌክትሪክ ኃይል አገኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሁለት ዓመታት በላይ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተቋርጦባቸው የነበሩት በራህሌ ከተማና አካባቢዋ ዳግም የኤሌክትሪክ ኃይል አገኙ፡፡ በግጭቱ ምክንያት በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ በደረሰው ጉዳት ከሁለት ዓመታት በላይ ተቋርጦ የነበረው የበራህሌ…

ተቋሙ የመልካም አሥተዳደር አፈፃፀም ተግባር ለመከታተል የሚያሥችል ሥራ ሊሠራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመልካም አሥተዳደር አፈፃፀም ተግባር ለመከታተል የሚያሥችል ሥራ ሊሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም አስታውቋል፡፡ ተቋሙ እንዳለው ፥ የመንግሥት አሥፈፃሚ አካላትን የመልካም አሥተዳደር ተግባር መለካት፣በደረጃ መለየት እና እውቅና…

135 ሺህ 487 ሜትሪክ ቶን ምግብና ምግብ ነክ ያልሆነ እርዳታ እንዲሁም 879 ሺህ 980 ሊትር ነዳጅ ወደ ትግራይ ተልኳል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እስካሁን 135 ሺህ 487 ሜትሪክ ቶን ምግብና ምግብ ነክ ያልሆነ እርዳታ እንዲሁም 1 ነጥብ 1 ቢለየን በላይ ብር ወደ ትግራይ ክልል መላኩን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ መንግስት…

በመዲናዋ በቀን ከ280ሺህ በላይ እንጀራ የሚጋግር የእንጀራ ፋብሪካ መሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከ280ሺህ በላይ እንጀራ የሚጋግር 4ሺህ ለሚደርሱ እናቶችና ወጣቶች የስራ እድል የሚፈጥር የእንጀራ ፋብሪካ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ መሰረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ለገናና ጥምቀት በሸቀጦች ዋጋ ላይ ጭማሪ እንዳይከሰት እየተቆጣጠርን ነው – የደቡብ እና ደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ክልሎች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጪዎቹ የገና እና ጥምቀት በዓላት አስፈላጊ የመሰረታዊ ፍጆታ ሸቀጦች በበቂ ሁኔታ ለገበያ መቅረባቸውን የደቡብ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች ንግድ ቢሮዎች አስታወቁ፡፡ የደቡብ ክልልን ግድና ገበያ ልማት ቢሮ የኮሙዩኒኬሽን ባለሙያ አቶ…

ከዋግኽምራ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከበዓል በፊት የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲሠራጭ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዋግኽምራ ዞን አበርገሌ ወረዳ ለተፈናቀሉ 31 ሺህ 839 ወገኖች ከገና በዓል ቀድሞ የሰብዓዊ ድጋፍ ለማሠራጨት እየሠራ መሆኑን ኤፍ ኤች ኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡ በኤፍ ኤች ኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ፕሮግራም ከፍተኛ የሥራ ኃላፊ ዳንኤል…

የውሃ ሀብቶችን በብቃት መጠበቅና መጠቀም ለኢትዮጵያ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ወሳኝ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ የሚገኙትንና ድንበር ተሻጋሪ የሆኑ የውሃ ሀብቶችን በብቃት መጠበቅና መጠቀም ለሀገሪቱ ሕዝቦች ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ወሳኝ መሆኑን በውሃ ሀብት ላይ ምርምር የሚያደርጉ ምሁራንና የዘርፉ ባለሙያዎች ገልጸዋል፡፡…

መልካም ዕሴቶችና ባሕሎችን ከውጪ ከሚመጣ የባሕል ወረራ መጠበቅ ይገባል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀገሪቱን መልካም ዕሴቶችና ባሕሎች ከውጪ ከሚመጣ የባሕል ወረራ በመጠበቅ ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ። የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በመጤ ባሕሎችና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች ላይ በጋምቤላ…