ነጻና የታፈረች ሀገር የሰጡንን ሰማዕታት የምናስባቸው አንድነትን ከሚንዱ አስተሳሰቦች በመራቅ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን የምንኮራባት፣ ነጻና የታፈረች ሀገር የሰጡንን ሰማዕታት የምናስባቸው ከሚከፋፍሉና አንድነትን ከሚንዱ አስተሳሰቦች በመራቅ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡
ከንቲባዋ ፥ የ86ኛዉን የካቲት 12…