Fana: At a Speed of Life!

በአቶ አወል አርባ የተመራ ልዑክ በአሚበራ ወረዳ የለማ የስንዴ ምርጥ ዘር ብዜትን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቶ አወል አርባ የተመራ ልዑክ የወረር ግብርና ማዕከል ከክልሉ ግብርና ቢሮ ጋር በመተባበር በአሚበራ ወረዳ በ 110 ሄክታር መሬት ላይ ያለማውን የስንዴ ምርጥ ዘር ብዜት ጎበኘ። የስንዴ ምርጥ ዘር ብዜት ሥራው በአሚበራ ክላስተር ከለማው…

ጉድለትን ለይቶ በመፍታት ውጤት ለማስመዝገብ መስራት ይገባል- አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግማሽ ዓመቱ የታዩ ጉድለቶችን ለይተን በመፍታት ለውጦችን አስቀጥለን ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ መስራት አለብን ሲሉ አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ የሲዳማ ክልል አስፈፃሚ አካላት ተቋማት የ2015 በጀት ዓመት የስድስት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ጎን ለጎን ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር መወያየታቸውን ገለጹ፡፡ በዚህም ከፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ፣ ከፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሼኬዲ፣ ከፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ እና ከፕሬዚዳንት…

በቱርክ እና በሶሪያ ርዕደ-መሬት ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 45 ሺህን ተሻገረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ እና ሶሪያ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 45 ሺህን መሻገሩ ተገለጸ፡፡ ጋናዊው እግር ኳስ ተጫዋች ክርስቲያን አትሱም በቱርኩ ርዕደ-መሬት ሕይወቱ ማለፉን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ክርስቲያን አትሱ አንድ…

በአፍሪካ የተመጣጠነ ምግብ እጦት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት ሀገራት ለግብርና ፖሊሲያቸው ቅድሚያ ሊሰጡ ይገባል- ፋኦ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ እያጋጠመ ያለውን የተመጣጠነ ምግብ እጦት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ሀገራት ለግብርና ፖሊሲያቸው ቅድሚያ ሊሰጡ እንደሚገባ የዓለም ምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ጥሪ አቀረበ። በፋኦ እና በሌሴቶ መንግሥት አዘጋጅነት በአፍሪካ የተመጣጠነ…

ተመድ ለአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስኬታማነት አብሮ ለመስራትና ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ ነው- አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

አዲስ አበባ፣ የካቲት11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስኬታማነት የበኩሉን ድጋፍና ትብብር ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ገለጹ። በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ በመገኘት መልዕክት…

የተለያዩ ተቋማት ያሠለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሲ ዩኒቨርሲቲ እና የአርዳይታ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በተለያየ ሙያ ያሰለጠኗቸውን 786 ተማሪዎች አስመርቀዋል፡፡ አርሲ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሣይንስ ኮሌጅ በ10 የተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸው 202 ተማሪዎች አስመርቋል።…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከተመድ ዋና ጸሐፊ እና ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ እና ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንውሚ አድሲና ጋር ተወያዩ፡፡ ባደረግነው የሁለትዮሽ ውይይት በሰላም…

አፍሪካን ከተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ማግለል ኢፍትሐዊነት ነው- ሙሳ ፋኪ መሃመት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካን ከተባበሩት መንግስታት ደርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ማግለል ኢፍትሐዊነት ነው ሲሉ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሃመት ገለጹ። የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራትን ማዕከል ያደረገና የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ እንዲሆን…

ኮሞሮስ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀ መንበርነትን ከሴኔጋል ተረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሞሮስ የ2023 የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበርነትን ከሴኔጋል በይፋ ተረክባለች። 36ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ በሕብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ተጀምሯል። በጉባዔው መክፈቻ መርሐግብር የወቅቱ የሕብረቱ ሊቀ መንበር ሴኔጋል…