የሀገር ውስጥ ዜና በአቶ አወል አርባ የተመራ ልዑክ በአሚበራ ወረዳ የለማ የስንዴ ምርጥ ዘር ብዜትን ጎበኘ Alemayehu Geremew Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቶ አወል አርባ የተመራ ልዑክ የወረር ግብርና ማዕከል ከክልሉ ግብርና ቢሮ ጋር በመተባበር በአሚበራ ወረዳ በ 110 ሄክታር መሬት ላይ ያለማውን የስንዴ ምርጥ ዘር ብዜት ጎበኘ። የስንዴ ምርጥ ዘር ብዜት ሥራው በአሚበራ ክላስተር ከለማው…
የሀገር ውስጥ ዜና ጉድለትን ለይቶ በመፍታት ውጤት ለማስመዝገብ መስራት ይገባል- አቶ ደስታ ሌዳሞ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግማሽ ዓመቱ የታዩ ጉድለቶችን ለይተን በመፍታት ለውጦችን አስቀጥለን ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ መስራት አለብን ሲሉ አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ የሲዳማ ክልል አስፈፃሚ አካላት ተቋማት የ2015 በጀት ዓመት የስድስት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ጎን ለጎን ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር መወያየታቸውን ገለጹ፡፡ በዚህም ከፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ፣ ከፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሼኬዲ፣ ከፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ እና ከፕሬዚዳንት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በቱርክ እና በሶሪያ ርዕደ-መሬት ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 45 ሺህን ተሻገረ Alemayehu Geremew Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ እና ሶሪያ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 45 ሺህን መሻገሩ ተገለጸ፡፡ ጋናዊው እግር ኳስ ተጫዋች ክርስቲያን አትሱም በቱርኩ ርዕደ-መሬት ሕይወቱ ማለፉን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ክርስቲያን አትሱ አንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፍሪካ የተመጣጠነ ምግብ እጦት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት ሀገራት ለግብርና ፖሊሲያቸው ቅድሚያ ሊሰጡ ይገባል- ፋኦ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ እያጋጠመ ያለውን የተመጣጠነ ምግብ እጦት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ሀገራት ለግብርና ፖሊሲያቸው ቅድሚያ ሊሰጡ እንደሚገባ የዓለም ምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ጥሪ አቀረበ። በፋኦ እና በሌሴቶ መንግሥት አዘጋጅነት በአፍሪካ የተመጣጠነ…
የሀገር ውስጥ ዜና ተመድ ለአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስኬታማነት አብሮ ለመስራትና ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ ነው- አንቶኒዮ ጉቴሬዝ Shambel Mihret Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስኬታማነት የበኩሉን ድጋፍና ትብብር ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ገለጹ። በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ በመገኘት መልዕክት…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ተቋማት ያሠለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመረቁ Shambel Mihret Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሲ ዩኒቨርሲቲ እና የአርዳይታ ግብርና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በተለያየ ሙያ ያሰለጠኗቸውን 786 ተማሪዎች አስመርቀዋል፡፡ አርሲ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሣይንስ ኮሌጅ በ10 የተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸው 202 ተማሪዎች አስመርቋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከተመድ ዋና ጸሐፊ እና ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ እና ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንውሚ አድሲና ጋር ተወያዩ፡፡ ባደረግነው የሁለትዮሽ ውይይት በሰላም…
የሀገር ውስጥ ዜና አፍሪካን ከተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ማግለል ኢፍትሐዊነት ነው- ሙሳ ፋኪ መሃመት Shambel Mihret Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካን ከተባበሩት መንግስታት ደርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ማግለል ኢፍትሐዊነት ነው ሲሉ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሃመት ገለጹ። የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራትን ማዕከል ያደረገና የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ እንዲሆን…
Uncategorized ኮሞሮስ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀ መንበርነትን ከሴኔጋል ተረከበች Shambel Mihret Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሞሮስ የ2023 የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበርነትን ከሴኔጋል በይፋ ተረክባለች። 36ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ በሕብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ተጀምሯል። በጉባዔው መክፈቻ መርሐግብር የወቅቱ የሕብረቱ ሊቀ መንበር ሴኔጋል…