Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከፋኦ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ዋና ዳይሬክተር ኪዩ ዶንግዩን ጋር ተወያዩ። ውይይታቸው ከአፍሪካ ሕብረት ስብሰባ ጎን ለጎን የተካሄደ ነው። ኢትዮጵያ በግብርና ምርታማነት ቁልፍ እድገት…

ኢትዮጵያ “ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ” በሚለው መርህ ትቀጥላለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ “ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ” በሚለው መርህ እንደምትቀጥል ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል። በንግግራቸውም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ረዳት ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ጎን ለጎን ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ረዳት ዳይሬክተር ሜሪ ካትሪን ፒ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው በሁለትዮሽ ጉዳዮች እና በሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ላይ መምከራቸውም በማህበራዊ…

በአውስትራሊያው የዓለም ሀገር አቋራጭ ውድድር ኢትዮጵያውያን ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውስትራሊያ እየተካሄደ በሚገኘው 44ኛው የዓለም ሀገር አቋራጭ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። አስቀድሞ በተከናወነው በ8 ኪሎ ሜትር ድብልቅ ሪሌ ኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያ አግኝታለች። ከ20 ዓመት በታች የ6 ኪሎ ሜትር…

ጨፌ ኦሮሚያ የተለያዩ ሹመቶችንና ረቂቅ አዋጆችን አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ በሁለተኛ ቀን ውሎው የተለያዩ ሹመቶችን እና ሁለት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጸደቀ። ጨፌው በተሻሻሉት የኦሮሚያ የገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር እና የኢንቨስትመንት አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት ካደረገ በኋላ አዋጅ ቁጥር…

36ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 36ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ ተጀምሯል፡፡ የተመድ ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ…

አደጋን በመቆጣጠር ረገድ ተደራሽ ለመሆን እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አደጋ የመካለከልና የመቆጣጠር አቅምን ለማሳደግ የሪፎርም ሥራ መጀመሩን የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ አደጋን አስቀድሞ በመከላከል የህብረተሰቡ ግንዛቤ እና ጥንቃቄ እንዲጎለብት በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገልጿል፡፡ አደጋ…

በአፍሪካ የምግብ ዋስትና ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ የዜጎችን መፃኢ ዕድል ለመወሰን መሪዎች ትኩረት ሰጥተው ሊሠሩ ይገባል – አቶ ኃ/ማርያም ደሳለኝ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የምግብ ዋስትና ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ የዜጎችን መፃኢ ዕድል ለመወሰን መሪዎች ትኩረት ሰጥተው ሊሠሩ እንደሚገባ የኢፌዴሪ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የአፍሪካ አረንጓዴ አብዮት ጥምረት (አግራ) የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ኃይለማርያም…