Fana: At a Speed of Life!

በ2023 መባቻ የአውሮፓ ሀገራት ያልተለመደ ሙቀት እያስተናገዱ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው የፈረንጆቹ ዐዲስ ዓመት በርካታ የአውሮፓ ሀገራት ያልተለመደ ሙቀት እያስተናገዱ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በአውሮፓ ያልተለመደው የጥር ወር ሙቀት መመዝገብ የጀመረው ሰሞኑን አሜሪካ በከባድ ቅዝቃዜ ተመትታ ከ60 በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን ካጡ…

በኢትዮጵያ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪዎች እየተስፋፉ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)…

በኢትዮጵያ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪዎች እየተስፋፉ ነው - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በገላን ከተማ የሚገኘውን የቢኬ ብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮምፕሌክስ የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ኦሮሚያ ክልል ተጎራባች አካባቢዎች በግጭት ምላሽና ሠላም ግንባታ የሚሠራ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ኦሮሚያ ክልል ተጎራባች አካባቢዎች በግጭት ምላሽ አሠጣጥ እና ሠላም ግንባታ ላይ የሚሠራ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በባምባሲ፣ ቡልድግሉ እና ሸርቆሌ ወረዳዎች ለሚተገበረው ፕሮጀክት ከ5 ነጥብ 3…

በአማራ ክልል ለገና በዓል በቂ የእርድ እንስሳት አቅርቦት መኖሩ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለገና በዓል በቂ የእርድ እንስሳት አቅርቦት መኖሩን የክልሉ እንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ፅህፈት ቤት አስታወቀ። የፅህፈት ቤቱ ምክትል ኃላፊ አቶ ነጋ ይስማው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት÷ የገና በዓልን ተከትሎ…

ኮሚሽኑ ህብረተሰቡ የገና በዓልን ሲያከብር ከእሳትና ድንገተኛ አደጋ አጋላጭ ነገሮች እንዲጠነቀቅ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓል ሲከበር ህብረተሰቡ ከእሳትና ድንገተኛ አደጋ አጋላጭ ነገሮች እንዲጠነቀቅ የአዲስ አበባ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ። በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩት በዓላት መካከል ተጠቃሽ የሆነው…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 9 የአጭዶ መውቂያ ማሽኖችን ለደንበኞቹ አስረከበ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከጀርመን ልማት ባንክ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ ዘጠኝ የአጭዶ መውቂያ ማሽኖችን ለሊዝ ፋይናንስ ደንበኞቹ አስረክቧል።   በርክክብ ስነ ስርዓቱ ላይ የልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዶክተር ዮሀንስ አያሌው እና…

የትግራይ ክልልን ለማረጋጋትና መልሶ ለማቋቋም አስተዋፅኦ ላደረጉ አመራሮች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ በተገኙበት የትግራይ ክልልን ለማረጋጋት እና መልሶ ለማቋቋም አስተዋፅኦ ላደረጉ አመራሮች የእውቅና መርሐ ግብር ተካሂዷል።   በርካታ አመራሮች በከፍተኛ ቁርጠኝነት የሕይወት…

በበዓል ሰሞን ሕብረተሰቡ በቴክኖሎጂ ከታገዘ የማጭበርበሪያ ስልት ራሱን እንዲጠብቅ ፖሊስ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ ባልተወዳደረበት እና ባልተሳተፈበት ሁኔታ ሽልማት (ሥጦታ) ደርሶሃል ከሚሉ አጭበርባሪዎች እራሱን እንዲጠብቅ የፌዴራል ፖሊስ አሳሰበ። በተለያዩ አካባቢዎች የማጭበርበር ወንጀሉ ቢኖርም በተለይም ከአዲስ አበባ በርከት እንደሚልና በጊዜ…

“ስለኢትዮጵያ” የፎቶግራፍ አውደ ርዕይና የፓናል ውይይት በሠመራ እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ያዘጋጀው 13ኛው "ስለኢትዮጵያ" የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ እና የፓናል ውይይት በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ እየተካሔደ ነው። ከ1950ዎቹ ጊዜያት አንስቶ በየዘመኑ የነበሩ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ወሳኝ ሁነቶች፣ በታሪክ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ ሞሮኮ የሚያደርገውን ጉዞ ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለቻን ውድድር ዝግጅት ወደ ሞሮኮ የሚያደርገውን ጉዞ ጀምሯል፡፡ ብሔራዊ ቡድኑ ዛሬ ወደ ግብፅ ካይሮ በረራ ያደረገ ሲሆን ፥ ቡድኑ ከደቂቃዎች በፊት በሰላም ካይሮ መድረሱ ታውቋል፡፡ ብሔራዊ ቡድኑ ለትንሽ ደቂቃዎች…