Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የግንባታ ውል የገቡ ተቋራጮች ሥራቸውን በጊዜ እንዲያጠናቅቁ ም/ከንቲባው አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የፕሮጀክቶች ግንባታ ውል የፈጸሙ የሥራ ተቋራጮች ግንባታዎችን በተያዘላቸው ጊዜ እንዲያጠናቅቁ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር ዓባይ አሳሰቡ፡፡…

የባሕርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየምን በፍጥነት ለማጠናቀቅ አስፈላጊው በጀት ተመድቧል -ዶክተር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየምን ቀሪ ሥራዎች በፍጥነት ለማጠናቀቅ የክልሉ መንግሥት አስፈላጊውን በጀት መመደቡን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ አስታወቁ። ርዕሰ መስተዳደሩ የባሕር ዳር…

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የሙከራ አገልግሎቱን በድሬዳዋ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የሙከራ አገልግሎቱን በድሬዳዋ ከተማ በቀጣዩ ወር እንደሚጀምር አስታውቋል። ሳፋሪኮም በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ፥ በሐምሌ ወር የሲምካርድ ሽያጭን ጨምሮ የተለያዩ የኔትወርክ አግልግሎቶችን እንደሚያስጀምር እና እስከ ሚኒያዝያ…

የታለመለት ነዳጅ ድጎማን ተከትሎ ሊፈጠር የሚችልን ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ ልዩ ቁጥጥር ማድረግ ይገባል – የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በነዳጅ ላይ የሚያደርገው ድጎማ ወደ ታለመለት ድጎማ ማዞሩን ተከትሎ ሊፈጠር የሚችልን ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ ልዩ ቁጥጥር እና ክትትል መደረግ እንዳለበት የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች ተናገሩ። በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና…

ኢትዮጵያ እና ሶማሌላንድ በንግድና ትራንዚት የሚስተዋሉ ችግሮችን በጋራ ለመፍታት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሶማሌላንድ በንግድ፣ ትራንዚት እና ሌሎች የትብብር ጉዳዮች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን በጋራ ለመፍታት ተስማሙ፡፡   የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ እና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኅንነት…

አቶ ብናልፍ አንዷለም በሰላም ግንባታ ሂደት ላይ ከቀጠናው የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዷለም በሰላም ግንባታ ሂደት ላይ በኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳንና ኤርትራ የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ብናልፍ ከኦስማን ዲዮን ጋር በኢትዮጵያ በመከናወን ላይ የሚገኙ የዘላቂ…

የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት በመሠረተ ልማት ግንባታ፣በማኀበራዊ ልማት፣በግብርና፣በቀጠናዊ ትስስር እና በኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራሞች ላይ ድጋፍ ማድረጉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ…

የኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለብ ከአሰልጣኝ ካሳየ አራጌ ጋር መለያየቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ክለብ ከአሰልጣኝ ካሳየ አራጌ ጋር በይፋ መለያየቱን አስታውቋል፡፡ አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ ከአሜሪካ  ወደ አገር ቤት በመመለስ ላለፉት ሦስት ዓመት የቀድሞ ክለቡ ኢትዮዽያ ቡና ዋና አሰልጣኝ ሆኖ ሲያገለግል ቆይቷል።…

የ2015 የፌዴራል መንግስት በጀት 786 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ሆኖ ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 786 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የ2015 የፌዴራል መንግስት በጀት አፀደቀ፡፡ ምክር ቤቱ ዛሬ መደበኛ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ያካሄደ ሲሆን፥ በ2015…