Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ባንክ በ2023 ለአፍሪካ ከ50 ቢሊየን ዶላር የማያንስ በጀት እንደሚመድብ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ በ2023 ለአፍሪካ ከ50 ቢሊየን ዶላር የማያንስ በጀት እንደሚመድብ የዓለም ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ኦስማኔ ዲያጋና ገለጹ። በ36ተኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ የሚገኙት የዓለም ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት…

የአፍሪካ ህብረት ዓለምአቀፋዊ ትብብርን በማጎልበት ረገድ አይነተኛ ሚና እየተጫወተ ነው – ቭላድሚር ፑቲን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ባለ ብዙ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ እና ሰብዓዊ ትብብርን በማጎልበት ረገድ አይነተኛ ሚና  እየተጫወተ እንደሚገኝ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ገለጹ። ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን 36ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤን…

በሴቶች እኩልነት ዙሪያ በትኩረት ሊሰራ ይገባል- ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች እኩልነት ዙሪያ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ተናገሩ፡፡ ቀዳማዊት እመቤት  ዝናሽ  ታያቸው  በቀዳማዊ እመቤቶች መደበኛ ስብሰባ ላይ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል፡፡ በንግግራቸውም÷ በፆታ እኩልነት በኩል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንት፣ ከሊቢያ ፕሬዚዳንታዊ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት እና ከተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ በውይይታቸው በሁለትዮሽ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርልስ ሚሼል ጋር ህብረቱ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል። በውይይቱ ኢትዮጵያ ከህብረቱ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቻርለስ ሚሼል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርለስ ሚሼል ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷"ከቻርለስ ሚሼል ጋር በአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ወቅት ስለተገናኘን ደስ…

የቻይና አፍሪካ ወዳጅነትን ለማጠናከር ከአፍሪካ መሪዎች ጋር ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ዢ ሺን ፒንግ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና አፍሪካ ወዳጅነትን ለማጠናከር ከአፍሪካ መሪዎች ጋር ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን የቻይና ፕሬዚዳንት ዢ ሺን ፒንግ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ለ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ መልዕክት ሲያስላልፉ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ ፓን አፍሪካኒዝምን የዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት እና በሰላማዊ አብሮ የመኖር ሐሳብ ሆኖ ማደግ እንዳለበት አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ፓን አፍሪካኒዝም የትብብር ውሕደት ፣ የዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት እና በሰላማዊ አብሮ የመኖር ሐሳብ ሆኖ ማደግ እንዳለበት አሳስበዋል። "ለተለዋዋጭ ዓለም ፓን አፍሪካኒዝምን መልሶ ማነቃቃት" በሚል ርዕስ የአፍሪካ…

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የጅቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌ አዲሱን የጅቡቲ ኤምባሲ መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የጅቡቲው ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌ በአዲስ አበባ የተገነባውን አዲሱን የጅቡቲ ኤምባሲ መርቀው ከፈቱ፡፡ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የኢጋድ ሊቀመንበር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁን ጨምሮ አምባሳደሮች እና…

የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬም እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 36ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ “የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ትግበራን ማፋጠን” በሚል መሪ ሐሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። ትናንት በተካሄደው ጉባዔ ኮሞሮስ…