Fana: At a Speed of Life!

ከ300 ለሚበልጡ ህጻናት የልብ ቀዶ ህክምና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠናቀቀው የፈረንጆቹ ዓመት የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት መርጃ ማዕከል ከ300 በላይ ህጻናት የልብ ቀዶ ህክምና መስጠቱን ገለጸ። የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት መርጃ ማዕከል የ2022 የሥራ ዘመን በልብ ማዕከል ውስጥ የተከናወኑ ተግባራትን…

11 የኮንዶሚኒየም ቤቶችን በሀሰተኛ ሰነድ ሸጠው ገንዘቡን በመከፋፈል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ከባድ ሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 11 የኮንዶሚኒየም ቤቶችን በሀሰተኛ ሰነድ ለልማት ተነሺ በሚል ሸጠው ገንዘቡን ሸጠው ገንዘቡን ተከፋፍለዋል ተብለው በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ የከባድ ሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ፡፡ ክሱ የተመሰረተው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ…

ለበዓሉ አስፈላጊ የሆኑ የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማዳረስ በትኩረት እየተሰራ ነው – የአማራ ክልል

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የገበያ ያለመረጋጋት እንዳይከሰት ለበዓሉ አስፈላጊ የሆኑ የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማዳረስ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የአማራ ክልል የንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ የንግድ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ታዳጊ ዳግማዊ የኳስ ችሎታውን እንዲያዳብር ድጋፍ ልናደርግለት ይገባል አሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ታዳጊ ዳግማዊ ቴዎድሮስ የኳስ ችሎታውን እንዲያዳብር ድጋፍ ልናደርግለት ይገባል አሉ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ የ12 ዓመቱ ታዳጊ ዳግማዊ ቴዎድሮስን ከአባቱ ቴዎድሮስ ባጫ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው…

እስራኤል በውጭ ጉዳይ ፖሊሲዋ ላይ ማሻሻያ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል ለውጭ ሃይሎች ተጽዕኖ ሳትንበረከክ ብሄራዊ ጥቅሟን ታስከብራለች ሲሉ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ተናገሩ፡፡ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው የተመረጡት ኔታንያሁ በቅርቡ አዲስ መንግስት መስርተዋል፡፡ ጠቅላይ…

ኢትዮ-ቴሌኮምና ጌትፋክት ኢትዮጵያ “ብሩህ ትወልድ” የተባለ የትምህርት ፕሮግራም በጋራ ለማካሄድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮምና ጌትፋክት ኢትዮጵያ "ብሩህ ትወልድ" የተባለ የትምህርት ፕሮግራም በጋራ ለማካሄድ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የኢትዮ ቴሌ ኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በዚህ ወቅት ÷ ዲጂታል ኢትዮጵያን ለመገንባት በሚሰራው ስራ…

የሚሲዮን መሪዎች የመከላከያ ሚኒስቴርን ሪፎርም የሚያግዝ ተግባር ማከናወን አለባቸው – ዶ/ር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው ዓለም የሚገኙ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች በመከላከያ ሚኒስቴር እየተተገበረ ያለውን ማሻሻያ የሚያጠናክር ስራ መስራት እንዳለባቸው የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ ተናግረዋል።   ሚኒስትሩ ሱሉልታ በሚገኘው የአፍሪካ አመራር…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከደቡብ ጅግጅጋ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ከደቡብ ጅግጅጋ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ አያን አብዲ እና ሌሎች የክልሉ መንግሥት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…

ገና (ልደት) በሚከበርባት የላሊበላ ከተማ በ23 ዓመታት የታነጹት ቤተ መቅደሶች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት (ገና) በዓል በልዩ ሁኔታ በሚከበርባት ላሊበላ ከተማ በሦስት ምድብ የታነጹ የተለያዩ ቤተ መቅደሶች ይገኛሉ፡፡ በየዓመቱ ታኅሣሥ 29 የልደት (ገና) በዓል በላሊበላ ከተማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን…

ከንቲባ አዳነች ለ21 አቅመ ደካሞች የመኖሪያ ቤት አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አበቤ ለ21 አቅመ ደካሞች ባለ ሦስት ወለል የመኖሪያ ሕንጻ አስረከቡ። በከተማ አስተዳደሩ መንገዶች ባለስልጣን ጋር በመተባበር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ውስጥ የተገነባ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ለበዓል…