የታለመለት ነዳጅ ድጎማን ተከትሎ ሊፈጠር የሚችልን ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ ልዩ ቁጥጥር ማድረግ ይገባል – የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በነዳጅ ላይ የሚያደርገው ድጎማ ወደ ታለመለት ድጎማ ማዞሩን ተከትሎ ሊፈጠር የሚችልን ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ ልዩ ቁጥጥር እና ክትትል መደረግ እንዳለበት የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች ተናገሩ።
በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና…