የግብጽ መንግስት የአባይ ወንዝ ላይ የያዘውን አሉታዊ አቋም ቀይሮ ወደ ሥምምነት እንዲመጣ በዓለምአቀፍ የዳያስፖራ አደረጃጀቶች ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብጽ መንግስት የአባይ ወንዝ ላይ የያዘውን አሉታዊ አቋም ቀይሮ ወደ ሥምምነት እንዲመጣ በመላው ዓለም በሚገኙ ከ30 በላይ የዳያስፖራ አደረጃጀቶች ተጠየቀ፡፡
የዳያስፖራ አደረጃጀቶቹ የአባይ ወንዝ ፍትሃዊ አጠቃቀምን የሚደግፍና የግብጽ መንግስት…