ከንቲባ አዳነች 150 አቅመ ደካሞች ፣ አረጋዊያንና አካል ጉዳተኞች እንዲሁም 50 ለወንዝ ዳርቻ ልማት ተነሺዎች የተገነቡ መኖሪያ ቤቶችን አስረከቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ከንቲባ አዳነች 150 አቅመ ደካሞች ፣ አረጋዊያንና አካል ጉዳተኞች እንዲሁም 50 ለወንዝ ዳርቻ ልማት ተነሺዎች የተገነቡ መኖሪያ ቤቶችን አስረከቡ
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ÷የምንሰራው ስራ ለአዲስ አበባ ነዋሪ ያለንን ሃብት…