Fana: At a Speed of Life!

በአፍሪካ የምግብ ዋስትና ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ የዜጎችን መፃኢ ዕድል ለመወሰን መሪዎች ትኩረት ሰጥተው ሊሠሩ ይገባል – አቶ ኃ/ማርያም ደሳለኝ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የምግብ ዋስትና ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ የዜጎችን መፃኢ ዕድል ለመወሰን መሪዎች ትኩረት ሰጥተው ሊሠሩ እንደሚገባ የኢፌዴሪ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የአፍሪካ አረንጓዴ አብዮት ጥምረት (አግራ) የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ኃይለማርያም…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ከፋኦ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከዓለም የምግብና የግብርና ድርጅት (ፋኦ) ዋና ዳይሬክተር ኪዩ ዶንግዩን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም ድርጅቱ ኢትዮጵያ የምግብና የሥነ-ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ላደረገው አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበዋል።…

በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራ የግሉ ዘርፍ በንቃት እንዲሳተፍ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራ የግሉ ዘርፍ በንቃት እንዲሳተፍ ተጠየቀ። ከ36ኛው የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ጎን ለጎን በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስምምነት ትግበራ የግሉ ዘርፍ የሚኖረው አስተዋጽኦ ላይ ያተኮረ ውይይተ ተካሂዷል።…

የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከቱርኩ ዲ ኢ ሲ ግሩፕ ጋር በትብብር ለመስራት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከታዋቂው የቱርክ ደርጅት ዲ ኢ ሲ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱን የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ረሻድ ከማል እና የዲ ኢ ሲ ምክትል…

የጊኒ ቢሳው ፕሬዚዳንትና የልዑካን ቡድናቸው የተለያዩ የመንግስት ተቋማትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጊኒ ቢሳው ፕሬዚዳንት ኡማሮ ሲስኮ ኢምባሎ እና የልዑክ ቡድናቸው የተለያዩ የመንግስት ተቋማትን ጎበኙ፡፡ ፕሬዚዳንቱ እና ልዑካቸው የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎትን የሪፎርም እና የተልዕኮ ሥራዎች የሚያስቃኘውን ዲጂታል ኤግዚብሽንና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ኢትዮጵያ በቱርክ በደረሰው አደጋ የቁሳቁስ እና የነፍስ አድን ቡድን ለቱርክ ማበርከቷን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቱርክ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ኢትዮጵያ ባላት አቅም የቁሳቁስ እና የነፍስ አድን ቡድን ለቱርክ ማበርከቷን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቱርክ ለደረሰው የሰው ህይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት…

በኢትዮጵያን በጦርነቱ ለተጎዱ ዜጎች የሚቀርበው ሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ተመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያን በጦርነቱ ለተጎዱ የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚቀርበው ሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሀና ቴት ገለጹ። በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት መንግሥት የሚያደርገውን ጥረት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቱርክ እና ሶሪያ የሰብዓዊ እርዳታ የማጓጓዝ ሒደትን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቱርክ እና ሶሪያ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ለተጎዱ ሰዎች የሰብዓዊ እርዳታ ለማዳረስ የሚደረገው ጥረት ተቀላቀለ፡፡ በዚህ መሰረትም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አውፕላኖች ከሜክሲኮ በአደጋው ተጎጂ ለሆኑ…

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ እያከናወነች ያለው ሥራ የሚደነቅ ነው-የፋዖ ዋና ዳይሬክተር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ እያከናወነች ያለው ሥራ የሚደነቅ መሆኑን የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶንግዩ ቹ ገለጹ። የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ ከዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶንግዩ ቹ ጋር…

የሲሚንቶ፣ የብረትና የድንጋይ ከሰል አምራቾች ሀገር በምትፈልገው ልክ ማምረት እንደሚጠበቅባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲሚንቶ፣በብረትና የድንጋይ ከሰል ምርት ላይ የተሰማሩ ኩባንያዎች ሀገር በምትፈልገው ልክ መስራት እንደሚጠበቅባቸው የማዕድን ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ ከሲሚንቶ ፣ ከብረትና ከድንጋይ ከሰል አምራች ኩባንያዎች ጋር በስራ…