በህገወጥ መንገድ የይዞታ መብት በማጽናት የመንግስት ባዶ ቦታን በወሰዱና እንዲወሰድ ባደረጉ ግለሰቦች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገወጥ መንገድ በአርሶ አደርና በአርሶ አደር ልጅ ስም የይዞታ መብት በማጽናት የመንግስት ባዶ ቦታን በወሰዱ እና እንዲወሰድ ባደረጉ 21 ግለሰቦች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ፡፡
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ዋና ስራ…