በሽረ ከተማ እና አካባቢው መንግስት እያቀረበ ያለው ሰብዓዊ እርዳታ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል-ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በሽረ ከተማ እና አካባቢው መንግስት እያደረገ ያለው የሰብዓዊ አቅርቦት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
በከተማዋ እና በዙሪያዋ ለሚገኙ ማህበረሰቦች እየተደረገ ያለው የሰብዓዊ አቅርቦት በጦርነቱ ወቅት የተፈጠረውን…