Fana: At a Speed of Life!

ከጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ

ሰሞኑን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ውስጥ ያጋጠመው ችግር በሰላማዊ መንገድ፤ በከፍተኛ የሃላፊነት ስሜት፤ በስክነትና የቤተክርስቲያኗን ውስጣዊ አሰራር በተከተለ መንገድ እንደሚፈታ የክልሉ መንግስት ፅኑ እምነት አለው፡፡ የእምነት ተቋማት መጠናከርና አንድነት ለሀገራዊ ሠላምና…

ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሠጠ መግለጫ

ሀገራችንን ወደብጥብጥ በማስገባት የምናተርፈው ባለመኖሩ፣ ሠላማዊ ሂደቶችን መከተል ማስቀደም ከሁሉም ይጠበቃል።   ሠሞኑን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የእምነት አባቶች መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት ተከትሎ መንግስት ችግሩ በውይይትና መግባባት ላይ ተመሥርቶ እንዲፈታ ጽኑ አቋም…

ከአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ

ሀገራችን ኢትዮጵያ እምነቶችን ቀድመው ከተቀበሉ እና ለአለም ህዝብ አርአያ ከሆኑ ቀዳሚ ሀገራት ተርታ እንደምትሰለፍ ይታወቃል።   ልጆቿም ተከባብረውና ተቻችለው በሀገር ጉዳይ ላይ ልዩነታቸውን ወደ ጎን በመተው እንደ አንድ ሰው ልብ በመሆን ከፈጣሪ በታች ሀገርን ከነ ክብሯ አቆይተው…

ከኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ

ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ የፖለቲካ አላማን ለማስፈፀም መንቀሳቀስ ተቀባይነት የለውም! ዘመናትን ባስቆጠረው የኢትዮጵያ ሀገረ መንግሰት ግንባታ ሂደት በርካታ የምንኮራባቸውን የአብሮነት፣ የጀግንነት፣ ለጋራ ሀገራዊ ህልውና እና ሉዓለዊነት አብሮ መቆምን፣ አብሮ መዋደቅን በተግባር ያሳየንበትን እሴት…

በቱርክ እና ሶሪያ በመሬት መንቀጥቀጥ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ21 ሺህ ባለይ መድረሱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ እና ሶሪያ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 21 ሺህ መድረሱ ተገለፀ፡፡ የነፍስ አድን ሰራተኞች አሁንም በሕይወት የተረፉ ሰዎችን ለማግኘት ፍለጋ እያደረጉ ሲሆን ነገር ግን አደጋው ከተከሰተ አራተኛ ቀን…

የአፋር ክልል ምክር ቤት 3ኛ መደበኛ ጉባኤ አዋጆችን ጨምሮ የዳኞችና የአስፈጻሚ አካላትን ሹመት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የአፋር ክልል ምክር ቤት 3ኛ መደበኛ ጉባኤ አዋጆችን ጨምሮ የዳኞችና የአስፈጻሚ አካላትን ሹመት በማጽደቅ ዛሬ ተጠናቀቀ፡፡ ባለፉት ሶስት ቀናት በሰመራ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የአፋር ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ…

ከ2015/16 የመኸር እርሻ 2 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ ታቅዷል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2015/16 የመኸር እርሻ 50 ሄክታር መሬት በስንዴ ዘር ለመሸፈን እና 2 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱ ተገለጸ። በክልሉ ለመጀመሪያ ጊዜ ከተከናወነው የስንዴ ልማት የተገኘው ውጤት በቀጣይ በስፋት ለመሥራት…

በፌዴራል ደረጃ ብቻ በሙስና ሊመዘበር የነበረ 753 ሚሊየን ብር ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በፌዴራል ደረጃ ብቻ በሙስና ሊመዘበር የነበረ 753 ሚሊየን ብር ማዳን መቻሉን የፌደራል የፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈፃሚ ተስፋዬ ሻሜቦ ባለፉት ስድስት ወራት የተሰሩ…

ትናንት ምሽት ባጋጠሙ ሁለት የእሳት አደጋዎች በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት ባጋጠሙ ሁለት የእሳት አደጋዎች በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ትናንት ምሽት 2:53 ሰዓት ላይ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 በተለምዶ ዶሮ ማነቂያ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ…

በግጭት ምክንያት የወደመ የኤሌክትሪክ አገልግሎትን ዳግም ወደ ሥራ የመመለሱ ተግባር 95 በመቶ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ ግጭት ምክንያት የተቋረጠውን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ዳግም ወደ ሥራ የመመለሱ ተግባር 95 በመቶ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ለ59 ከተሞች /ዞኖች/ ወረዳዎች አገልግሎቱን ዳግም ለመመለስ ታቅዶ እስከ አሁን ለ56…