Fana: At a Speed of Life!

ሀገራዊ የአደጋ ስጋት ቅድመ ማስጠንቀቂያ ሰነድ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የአደጋ ስጋት ቅድመ ማስጠንቀቂያ ጥናት ሰነድ ይፋ መደረጉን የብሔራዊ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   ጥናቱ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ሊከሰቱ የሚችሉ የተፈጥሮና ሰው ሰልሽ አደጋዎች የሚያደርሱትን ቀውስ እና…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታና ነባሩን በአዲስ የማደራጀት ማስፈፀሚያ ፕሮጀክት አፈጻጸም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታና ነባሩን በአዲስ የማደራጀት ማስፈፀሚያ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በዲላ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡   በመድረኩ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ፣ የደቡብ ክልል ብልፅግና…

የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ከዓለም ዋንጫ መልስ ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ከዓለም ዋንጫ መልስ ዛሬ በሚደረጉ የቦክሲንግ ደይ ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል፡፡ ፕሪሚየር ሊጉ በኳታሩ የዓለም ዋንጫው ምክንያት ለአንድ ወር ያህል ተቋርጦ የቆየ ሲሆን ከአንድ ሳምንት እረፍት በኋላ በዛሬው እለት የሊጉ…

የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተቋርጦባቸው የነበሩ 80 ከተሞች የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በነበረው ግጭት በደረሰ የኤሌክትሪክ መሠረተ-ልማት ውድመት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተቋርጦባቸው የነበሩ 80 ከተሞች የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡   በግጭቱ ምክንያት ኤሌክትሪክ ተቋርጠባቸው…

በመላው ዓለም ኢትዮጵያን የወከሉ ዲፕሎማቶች ሀገር የተጋፈጠቻቸውን ፈተናዎች እንድትሻገር ላስመዘገቡት ስኬት ምስጋና ይገባቸዋል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2015 ( ኤፍ ቢ ሲ) በመላው ዓለም ኢትዮጵያን የወከሉ ዲፕሎማቶች ባለፉት ሁለት አመታት ሀገር የተጋፈጠቻቸውን ፈተናዎች እንድትሻገር በጋራ ዘመቻ ላስመዘገቡት ስኬት ምስጋና ይገባቸዋል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ።…

በአፈ ጉባኤ ታገሠ ጫፎ የሚመራ የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ወደ መቀሌ አቀና

በአፈ ጉባኤ ታገሠ ጫፎ የሚመራ የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ወደ መቀሌ አቀና አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፈ ጉባኤ ታገሠ ጫፎ የሚመራ የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ወደ መቀሌ አቅንቷል፡፡ የልኡካን ቡድኑ ወደ መቀሌ ያቀናው የሰላም…

በትግራይ መሰረታዊ አገልግሎቶች እየተመለሱ በመሆኑ ወደ መደበኛ ህይወታችን የመመለስ ተስፋ አሳድሮብናል – ነዋሪዎች

አዲሰ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መሰረታዊ አገልግሎቶች እየተመለሱ በመሆናቸው ወደ መደበኛ ህይወታቸው የመመለስ ተስፋ እንዳሳደረባቸው በትግራይ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ተናገሩ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት ባደረገባቸው ሽራሮ፣ ኣዲ ሀገራይ፣ ኣዲ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በሰላም ሂደቱ አፈጻጸም እና ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በሰላም ሂደቱ አፈጻጸም እና ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ÷ በፕሪቶሪያ በተደረሰው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ላይ እና እሱን ተከትሎ ሁለት ጊዜ በናይሮቢ በነበሩ…

የጋራ የሰላምና የልማት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤቱ የገና በዓልን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከሚገኙ ተፈናቃዮች ጋር አከበረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ፣የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና የጋምቤላ ክልሎች የጋራ የሰላምና የልማት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት የገና በዓልን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በባምባሲ ከተማ ከሚገኙ ተፈናቃዮች ጋር አክብሯል፡፡ በዕለቱ የህዝብ ለህዝብ ኮንፈረንስም ተካሂዷል፡፡…

መዲናችን የሁላችን እንደመሆኗ ለእድገቷ ሁሉም የበኩሉን አስተዋጽኦ ሊያበረክት ይገባል -ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)መዲናችን የጋራችንና የሁላችን እንደመሆኗ መጠን ሁሉም ሀላፊነት የሚሰማው ዜጋ ሾለ እድገቷና ቀጣይ ስራዎች በሀሳብ ፣በጉልበት እና በገንዘብም የየድርሻውን ሊያበረክት ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ ከመዲናዋ…