Fana: At a Speed of Life!

ሲሚንቶ በነጻ ገበያ እንዲሸጥ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ተሻለ በልሁ ከዚህ በፊት የነበረው የሲሚንቶ ሽያጭ መመሪያ መቀየሩን ገልጸዋል። መመሪያው የሲሚንቶ ዋጋ በመንግሥት ተወስኖ እንዲሸጥ መደረጉ በርካታ ቅሬታዎች ሲነሳበት እንደነበር የጠቀሱት አቶ ተሻለ…

ባለፉት 30 ዓመታት የእናቶች እና ጨቅላ ሕጻናት ሞት ምጣኔ ቅናሽ ማሳየቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 30 ዓመታት የእናቶች እና ጨቅላ ሕጻናት ሞት ምጣኔ ቅናሽ ማሳየቱን ጥናት አመላከተ፡፡ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር እና ካውንት ዳውን 2030 የጥናት ምርምር ቡድን ጋር በመተባበር ባለፉት 30 ዓመታት…

ጀርመን በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል 20 ሚሊየን ዩሮ መደበች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መንግስት በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል 20 ሚሊየን ዩሮ መመደቡን አስታወቀ፡፡ እርዳታው በተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ድጋፍ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) በኩል የሚሰራጭ መሆኑን በኢትዮጵያ የጀርመን ኤምባሲ መረጃ…

በ3ሺህ ካሬ ሜትር ላይ የሚያርፈው የቂርቆስ ፓርክ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ17 ሚሊየን ብር የሚገነባውና በ3ሺህ ካሬ ሜትር ወለል ላይ ያርፋል የተባለው የቂርቆስ ፓርክ ግንባታ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ግንባታውን የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ቢቂላ ሁሩሳ እና ሌሎች የስራ ኃላፊዎች በይፋ አስጀምረውታል፡፡ ቦታው…

በክልሉ የመንገድ መሰረተ ልማት ችግሮችን ለመቅረፍ በትኩረት ይሰራል – አቶ ኡሞድ ኡጅሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የሚታዩ የመንገድ መሰረተ ልማት ችግሮችን ለመቅረፍ በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጅሉ ገለጹ፡፡ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ የተመራ ቡድን በጋምቤላ ወረዳ ፑኮንግ…

ወጋገን ባንክ ሽረ ከተማን ጨምሮ ግጭት በነበረባቸው አካባቢዎች የሚገኙ 12 ቅርንጫፎቹ ዳግም አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በነበረው ግጭት ሥራ ካቆሙ 113 ቅርንጫፎች መካከል እስካሁን ድረስ 12 ወደ ሥራ ተመልሰው አገልግሎት በመስጠት ላይ መሆናቸውን ወጋገን ባንክ አስታውቋል፡፡ በባንኩ የሃብት ማሰባሰብና ቅርንጫፍ ባንኪንግ ዳይሬክተር መንግሥቱ…

የፖሊስና ህዝቡን ትብብርና በጋራ መስራት የሚያጠናክር ገለልተኛ አማካሪ ቡድን ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖሊስና ህዝቡን ትብብርና በጋራ መስራት የሚያጠናክር ሀገር አቀፍ ገለልተኛ አማካሪ ቡድን በይፋ ተመሰረተ። ሀገር አቀፍ ገለልተኛ አማካሪ ቡድኑ ከመንግስት አካላትና ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ አካላት ያሉበት ሲሆን÷የፖሊስ አገልግሎት…

ሀንጋሪ የአውሮፓ ፓርላማ እንዲበተን ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን የአውሮፓ ፓርላማ እንዲበተን ጠየቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአውሮፓ ህብረት ምክትል ፕሬዚዳንት በሙስና ምክንያት መታሰራቸውን ተከትሎ የአውሮፓ ህብረት ፓርላማ እምነት የሚጣልበት አይደለም ብለዋል። ጠቅላይ…

በጁገል ዙሪያ የሚከናወኑ የአረንጓዴ ልማት ፕሮጀክቶች ሊጠናከሩ ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ቅርስ በሆነው በጁገል ዙሪያ እየተከናወኑ ያሉ የአረንጓዴ ልማት ፕሮጀክቶች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ አሳሰቡ። ርዕሰ መስተዳድሩ በጁገል ዙሪያ እየተከናወኑ ያሉ የአረንጓዴ ልማት…

በመዲናዋ መግቢያ በሮች 4 ግዙፍ የግብርና ምርቶች ማከፋፈያ የገበያ ማዕከላት እየተገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የመግቢያ በሮች ላይ አራት ግዙፍ ሁለገብ የግብርና ምርቶች ማከፋፈያ የገበያ ማዕከላት እየተገነቡ መሆናቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡ ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው እንዳሉት ፥ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ሁለት፣ በኮልፌ…