በጋምቤላ ክልል ለጤና መድኅን አገልግሎት ትግበራ ስኬታማነት የሚደረገው ድጋፍ ይቀጥላል
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የጤና መድኅን አገልግሎት ትግበራ ስኬታማነት የክልሉ መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ እደሚያደርግ አስታወቀ፡፡
የማሕበረሰብ አቀፍ የጤና መድኅን አገልግሎት የ2014 ዓ.ም የአፈፃፀም ግምገማና የ2015 ክልላዊ ንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል።…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሙስና እና ብልሹ አሠራር ፈፃሚዎችን ለማጋለጥ የጥቆማ መስጫ መስመር ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሙስና እና ብልሹ አሠራር ፈፃሚዎችን ለማጋለጥ የጥቆማ መስጫ ነፃ የስልክ መስመር (9080) መዘጋጀቱን የክልሉ የፀረ-ሙስና ኮሚቴ ገለጸ።
የክልሉ የፍትሕ ቢሮ ኃላፊ እና የፀረ-መስና ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሰይድ ባበክር…
በቤተሰብ ዕቅድና ጤና አጠባበቅ ላይ የሚተገበር 2 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች በቤተሰብ ዕቅድና ጤና አጠባበቅ ላይ የሚተገበር የ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ፡፡
ፕሮጀክቱ በሦስት ዓመት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ እና በኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር እንዲሁም በፓካርድ ፋውንዴሽን…
ለቁልቢ ገብርኤል ክብረ በዓል በቂ ዝግጅት መደረጉን የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ የሚከበረው የቁልቢ ገብርኤል ክብረ በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ማድረጉን የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡
በዓሉ በሰላም ተጀምሮ በሰላም እንዲጠናቀቅ ከመከላከያ…
ተመራጩ የብራዚል ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ አዳዲስ ሚኒስትሮችን ሾሙ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመራጩ የብራዚል ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ አዳዲስ ሚኒስትሮችን ሾመዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ዳ ሲልቫ በአጠቃላይ 21 ሚኒስትሮችን የሾሙ ሲሆን፥ ከዚህ ውስጥ ስድስቱ ሴቶች ናቸው ተብሏል።
ተመራጩ ፕሬዚዳንት በቀጣዩ ሳምንትም ተጨማሪ ሚኒስትሮችን…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በደረቅ ጭነት አገልግሎት ዘርፍ ሽልማት በአራት ዘርፎች ዕጩ ሆኖ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በደረቅ ጭነት አገልግሎት ዘርፍ ሽልማት በአራት ዘርፎች ዕጩ ሆነ ቀረበ።
አየር መንገዱ በሚሰጠው የደረቅ ጭነት ካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ነው በስታት ታይምስ የደረቅ ጭነት አገልግሎት ሽልማት ዕጩ ሆኖ የቀረበው።…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በቀን 300 ሺህ ዳቦ የሚያመርት ፋብሪካ መርቀው ከፈቱ
አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በቀን 300 ሺህ ዳቦ የሚያመርት ፋብሪካን በወላይታ ሶዶ ከተማ መርቀው ከፈቱ፡፡
ፋብሪካው በወላይታ ሶዶ ከተማ የተገነባ ሲሆን፥ ከዳቦ በተጨማሪ 42 ቶን ዱቄት የማምረት አቅም…
ኖርዌይ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የሰብዓዊ እርዳታ ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኖርዌይ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የሰብዓዊ እርዳታ ድጋፍና የመልሶ መቋቋም ሂደት አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የኖርዌይ አምባሳደር እና በአፍሪካ ሕብረት የኖርዌይ ቋሚ ተወካይ አምባሳደር ስቲያን ክሪስቴንሰን ተናገሩ፡፡
አምባሳደር ስቲያን…
በመንግስት ምስጢራዊ መረጃ ምደባና ጥበቃ ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ሚስጢራዊ መረጃ ምደባና ጥበቃ ረቂቅ አዋጅ እና የቴክኖሎጂ ዝግጁነት ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው።
አዋጁ የመንግስት መረጃዎችን ለመምደብና በየወቅቱ ለመፈተሽ እንዲቻል እና ሚስጢራዊ መረጃዎች እንዲጠበቁ እንዲሁም እንዳይሰራጩ ለማስቻል…