የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አዛዥ እና የህወሓት ታጣቂዎች አዛዥ በናይሮቢ ተገናኝተው ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አዛዥ እና የህወሓት ታጣቂዎች አዛዥ በናይሮቢ ለሁለተኛ ጊዜ ተገናኝተው ተወያዩ።
አዛዦቹ በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አፈፃፀም ዙሪያ መክረዋል።
ውይይቱን የቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታና ሌሎች የአፍሪካ…