አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከዓለም አቀፉ ፍልሰተኞች ድርጅት የምስራቅ አፍሪካና የአፍሪካ ቀንድ ተጠሪ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ብሄራዊ የተሀድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከዓለም አቀፉ ፍልሰተኞች ድርጅት (አይ ኦ ኤም) የምስራቅ አፍሪካና የአፍሪካ ቀንድ ተጠሪ መሀመድ አብዲከር ጋር በተሀድሶ ኮሚሽን ጉዳዮች ላይ ምክክር አካሄዱ።
ኮሚሽነሩ የተሀድሶ…