Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ መቻል ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መቻል ባህርዳር ከነማን 3 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በድሬዳዋ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት በተደረገው ጨዋታ መቻል ከመመራት ተነስቶ በሃሉ ግርማ፣ በረከት ደስታ እና ከነዓን ማርክነህ ባስቆጠሯቸው ግቦችአሸናፊ…

ኢትዮጵያ ከቻይና የተሰጣትን ከቀረጥ ነጻ ምርት የማስገባት ዕድል አሟጣ ልትጠቀምበት ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከቻይና የተሰጣትን ከቀረጥ ነጻ ምርት የማስገባት ተጨማሪ ዕድል አሟጣ ልትጠቀምበት እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ በንግድና ቀጣዊ ትስስር ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ቁምነገር እውነቱ ፥ ኢትዮጵያ 1 ሺህ 644…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአርሶ አደሮች የዲጂታል ግብይትን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርሶ አደሮች ዲጂታል የግብይት ስርዓትን ተጠቅመው የግብርና ምርቶችን የሚገበያዩበት አሰራር ይፋ አድርጓል። ንግድ ባንክ ከኦሮሚያ ህብረት ስራ ማህበራት ማስፋፊያ ኤጀንሲ ጋር ለመስራት ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ…

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ የተጠናው የብዝሃ ቋንቋ ካሪኩለም ውይይት ሊደረግበት ነው

አዲስ አበባ፣ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ የተጠናው የብዝሃ ቋንቋ መርሐ ትምህርት በተያዘው ሳምንት ውይይት እንደሚደረግበት የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡   የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየደረጀው ከሚገኙ የትምህርት ማህበረሰብ…

ታግቻለሁ በማለት ከባለቤቷ ገንዘብ የጠየቀችው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለች

አዲስ አበባ፣ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀሰት ታግቻለሁ በማለት ባለቤቷ 150 ሺህ ብር እንዲያስገባላት የጠየቀችው ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሏን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ወንጀሉ የተፈፀመው በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ልዩ ቦታው ሰርጢ ማርያም ተብሎ በሚጠራው አካባቢ…

በአማራ ክልል ከ250 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በበጋ መስኖ ስንዴ ይሸፈናል – የክልሉ ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ250 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በበጋ መስኖ ስንዴ እንደሚሸፈን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በዛሬው ዕለት የበጋ መስኖ ስንዴ የዘር ማስጀመርና የቡቃያ ጉብኝት በማዕከላዊ ጎንደር ምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ተጀምሯል።…

ለውጭ ገበያ ከቀረበ የሥጋ ምርት ከ41 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) ባለፉት አምስት ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረበ የሥጋ ምርት 41 ሚሊየን 800 ሺህ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ግብርና ባለሥልጣን ገለጸ። በባለሥልጣኑ የኤክስፖርት ቄራ ኢንስፔክሽንና ሰርተፊኬሽን ዳይሬክተር አያሌው ሹመት ÷…

ተመድ የታዳጊ ሀገራትን የብዝኀ ሕይወት ጥበቃ ለመደገፍ የ20 ቢሊየን ዶላር የድጋፍ ረቂቅ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) ተመድ ለብዝኀ-ሕይወት ጥበቃ ይውል ዘንድ ለታዳጊ ሀገራት የሚሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ በዓመት ቢያንስ ወደ 20 ቢሊየን ዶላር እንዲያድግ የሚጠይቅ ረቂቅ አቀረበ፡፡ ተመድ ያቀረበው ረቂቅ በኢኮኖሚ የበለጸጉ ሀገራት ከፈረንጆቹ 2025 ጀምሮ የሚተገብሩት…

የ12 ዓመቷን ታዳጊ ገድለው በድብቅ ሊቀብሩ ነበር የተባሉ ቀጣሪዎች በ25 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12 ዓመት ታዳጊ የቤት ሰራተኛቸውን ገድለው በድብቅ ሊቀብሩ ሲሉ ተይዘዋል የተባሉ ግለሰቦች በ25 ዓመት ጽኑ እስራት መቀጣታቸውን ፍትሕ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በፍትሕ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች…

ኢትዮጵያ የተወሰኑ ምርቶችን ከቀረጥ ነጻ ወደ ቻይና እንድታስገባ የተሰጣት ዕድል ምን ትሩፋት ይዞ መጣ?

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከአፍሪካ ጋር ያላት ዘርፈ ብዙ ትስስር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጠነከረ እና እያደገ መምጣቱን መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡ ቤጂንግ በ “ቤልት ኤንድ ሮድ” የመሠረተ ልማት ፕሮጀክት ሠንሠለት ውስጥ በርከት ያሉ የአፍሪካ ሀገራት ተጠቃሚ እየሆኑ ነው፡፡…