የብልጽግና ፓርቲ ልዑክ በደቡብ አፍሪካው የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈ ነው
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ልዑካን ቡድን አባላት በደቡብ አፍሪካው ገዢ ፓርቲ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ 55ኛ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡
ብልጽግና ፓርቲ እና የደቡብ አፍሪካው የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ ዘላቂ የሆነ የሁለቱን ሀገራት…