Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ ልዑክ በደቡብ አፍሪካው የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ልዑካን ቡድን አባላት በደቡብ አፍሪካው ገዢ ፓርቲ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ 55ኛ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ ብልጽግና ፓርቲ እና የደቡብ አፍሪካው የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ ዘላቂ የሆነ የሁለቱን ሀገራት…

ሰሜን ኮሪያ ሁለት ባላስቲክ ሚሳኤሎችን አስወነጨፈች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ በዛሬው ዕለት ሁለት የባላስቲክ ሚሳኤሎችን ወደ ጃፓን ባህር ማስወንጨፏ ተሰምቷል፡፡ ፒዮንግያንግ ባላስቲክ ሚሳኤሎችን ያስወነጨፈችው ጃፓን የመከላከያ አቅሟን ለማጠናከር የሚያስችል የ320 ቢሊየን ዶላር በጀት ይፋ ማድረጓን ተከትሎ ነው…

የልማት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የለውጡ መንግስት በቁርጠኝነት ይሰራል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የለውጡ መንግስት በቁርጠኝነት ይሰራል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡   የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስራ አመራር ተቋም…

ለጥምቀት ወደጎንደር ለሚመጡ ጎብኚዎች ተጨማሪ የቱሪስት መዳረሻዎች ተዘጋጅተዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጪው የጥምቀት በዓል ወደጎንደር የሚመጡ ጎብኚዎችን የቆይታ ጊዜ ለማራዘም አዳዲስ የቱሪስት መዳረሻዎች መዘጋጀታቸውን የከተማው ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አስታውቋል፡፡ የመምሪያው ሃላፊ አቶ ቻላቸው ዳኘው ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷የጥምቀት በዓል…

በዛምቢያ 27 ኢትዮጵያውያን ህይወታቸው አልፏል በሚል የተሰራጨውን ዘገባ የሚያጣራ ቡድን ወደ ስፍራው ተላከ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዛምቢያ መዲና ሉሳካ አቅራቢያ ኢትዮጵያውን ናቸው ተብለው የተጠረጠሩ 27 ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎ ሁኔታውን የሚመረምር ቡድን ወደ ስፍራው ልኳል፡፡ ሚኒስቴሩ ወደ…

የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)25ኛው የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ጠቅላላ ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በተገኙበት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባኤው ከርዕሰ መስተዳድሩ በተጨማሪ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ፣አባ ገዳዎች፣ ሀዳ ሲንቄዎችና ከህብረተሰቡ…

ተንቀሳቃሽ ንብረትን በዋስትና በማስያዝ ከባንኮች ብድር ማግኘት በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚጀመር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተንቀሳቃሽ ንብረትን በዋስትና በማስያዝ ከባንኮች ብድር ማግኘት የሚያስችል ስርዓት በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ። ተንቀሳቃሽ ንብረትን ዋስትና በማስያዝ የብድር አገልግሎት ማግኘት የሚያስችለው አዋጅ በቅርቡ ይፋ…

የዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የ22ኛው የኳታር ዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ በአርጀንቲና እና በፈረንሳይ መካከል ዛሬ ይካሄዳል፡፡ በፈረንጆቹ አቆጣጠር ህዳር 20 በኳታር መካሄድ የጀመረው የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ዛሬ ፍፃሜውን ያደርጋል፡፡ በዓለም ዋንጫው 32 ሀገራት…

በኦሮሚያ በመተግበር ላይ ያለው የቡና ልማት ተነሳሽነት ዘርፉን ከፍ ወዳለ ምዕራፍ እያሻገረው ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በመተግበር ላይ ያለው የቡና ልማት ተነሳሽነት ዘርፉን ከፍ ወዳለ ምዕራፍ እያሻገረው መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ። አቶ ሽመልስ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው በኩል ባወጡት መረጃ፥ 2011 ዓመተ ምህረት…

ከአቢ ዓዲ – ዐድዋ የተዘረጋው የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና 90 በመቶ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአቢ ዓዲ - ዐድዋ የተዘረጋው የባለ 132 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና 90 በመቶ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የኃይል ማስተላለፊያ መስመሩ ጥገና በአብዛኛው በመጠናቀቁ የዐድዋ እና አክሱም ማከፋፈያ…