Fana: At a Speed of Life!

በበለስ-ደብረማርቆስ- ሱሉልታ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ በተፈፀመ ስርቆት ጉዳት መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበለስ-ደብረ ማርቆስ- ሱሉልታ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ በተፈፀመ የስርቆት ወንጀል ጉዳት መድረሱን የሰሜን ምዕራብ ሪጅን የማስተላለፊያ መስመሮችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ኦፕሬሽን መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው የጥገና ባለሙያ አቶ አደባባይ…

በሐረሪ ክልል ለፕሮጀክቶች የሚደረገው ድጋፍ ይቀጥላል – የዓለም ባንክ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ለተለያዩ ፕሮጀክቶች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የዓለም ባንክ ገለጸ፡፡ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳንና ደቡብ ሱዳን ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን በሐረሪ ክልል በዓለም ባንክ ድጋፍ እየተከናወኑ የሚገኙ…

እስራኤል የመንገደኞችን አውሮፕላን ወደ ጭነት አገልግሎት የመቀየር ስራ እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመንገደኞችን አውሮፕላን ወደ ጭነት አገልግሎት ለመቀየር የሚያደርገው ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች፡፡   የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፋጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው በኢትዮጵያ ከእስራኤል…

ሱልጣን አሕመድ አሊሚራሕ ከአሜሪካ ወደ ሀገራቸው ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱልጣን አሕመድ አሊሚራሕ ከአሜሪካ ወደ ሀገራቸው ኢትዮጵያ ገብተዋል፡፡ ሱልጣን አሕመድ አሊሚራሕ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክትል…

በሐረሪ ክልል በሙስና ወንጀል የተሳተፉ አካላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በሙስና ወንጀል የተሳተፉ አካላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን በክልሉ የተቋቋመው የፀረ ሙስና ክልላዊ ኮሚቴ ገለፀ። የኮሚቴው ሰብሳቢና የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አቶ አዩብ አህመድ እንደገለጹት ኮሚቴው አራት የተለያዩ ንዑስ ኮሚቴዎችን…

በክልሉ ለድርቅ የተጋለጡ ዜጎችን የመደገፉ ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል -የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለድርቅ የተጋለጡ ዜጎችን የመደገፉ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ ሃይሉ አዱኛ የድርቅ ተጋላጭ ዜጎችን ለመደገፍ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን አስመልክቶ በሰጡት…

ቻይና የቪዛ መጠየቂያ ማዕከል በአዲስ አበባ ከፈተች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የቪዛ መጠየቂያ ማዕከል በአዲስ አበባ ከፈተች። የቪዛ ማዕከሉ ለተገልጋዮች ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ አስቻይ ሁኔታን ይፈጥራል ተብሏል፡፡ የሁለቱን ሀገራት የቆየ ትብብር ይበልጥ እንደሚያጠናክርም ተነግሯል። ማዕከሉ ወደ ቻይና…

የሽግግር ፍትህ የፖሊሲ አማራጮች ከፖለቲካ ፓርቲዎች ግብአት ለመሰብሰብ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትህ የፖሊሲ አማራጮችን ከፖለቲካ ፓርቲዎች ግብአት ለመሰብሰብ የውይይት መድረክ ተዘጋጅቷል፡፡ በመርሐ-ግብሩ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ እና የኢትዮጵያ ሴቶች ጥምረት ፖለተካ ፓርቲ  ሰብሳቢ ነቢያ መሀመድ÷ እንዲህ ባለ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተሠሩ ፕሮጀክቶችን መረቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተሠሩ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን መረቁ። የተመረቁት የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ዘመናዊ የመንግስት አገልግሎት መስጫ ኅንፃ፣ ባለሐብቶችን በማስተባበር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ…

ቻይና መንትያ ሳተላይቶችን ወደ ህዋ አመጠቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ለዳሰሳ ጥናት እና ካርታ ስራ የሚውሉ ሁለት መንትያ ሳተላይቶችን ማመጠቋን አስታውቃለች፡፡ ሳተላይቶቹ በዛሬው እለት በሰሜን ቻይና ሻንዚ ግዛት ከሚገኘው የታዩሁዋን ሳተላይት ማምጠቂያ ማዕከል ወደ ህዋ መላካቸው ነው የተገለፀው፡፡…