የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ለሲዳማ ክልል 300 የውኃ መሳቢያ ፓምፓችን ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ለበጋ ስንዴ ልማት የሚያግዙ 300 የውኃ መሳቢያ ፓምፓችን ለሲዳማ ክልል ድጋፍ አደረገ፡፡
ድጋፉን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢኒጂነር አይሻ መሐመድ ለሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ አስረክበዋል፡፡…