Fana: At a Speed of Life!

የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ለሲዳማ ክልል 300 የውኃ መሳቢያ ፓምፓችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ለበጋ ስንዴ ልማት የሚያግዙ 300 የውኃ መሳቢያ ፓምፓችን ለሲዳማ ክልል ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢኒጂነር አይሻ መሐመድ ለሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ አስረክበዋል፡፡…

4ኛው የጀርመን-አፍሪካ የቢዝነስ ጉባዔ በጆሃንስበርግ እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛው የጀርመን- አፍሪካ የቢሰዝነስ ጉባዔ 2022 በጆሃንስበርግ እየተካሔደ ነው፡፡ በጉባዔው ላይ ንግግር ያደረጉት የጀርመን ምክትል ቻንስለርና የኢኮኖሚ ጉዳዮች ሚኒስትር ሮበርት ሃቤክ÷ የጀርመን መንግሥት በአፍሪካ የንግድና…

ለደቡብ ክልል 400 የውኃ መሳቢያ ፓምፖችን ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ሚኒስቴር ለበጋ መስኖ ልማት አገልግሎት የሚውሉ 400 የውኃ መሳቢያ ፓምፖችን ለደቡብ ክልል ድጋፍ አድርጓል። የውኃ መሳቢያ ፓምፖቹን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ለክልሉ ርዕሰ…

የፀጥታ ኃይሉ በተቀናጀ መልኩ የሕግ የበላይነትን ለማስከበር ትኩረት ሰጥቶ  እንደሚሠራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታ ኃይሉ በተቀናጀ መልኩ የሕግ የበላይነትን ለማስከበር ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራ ተገለጸ፡፡ ትኩረቱን በወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ጉዳይ ላይ ያደረገ የፌደራልና የክልል ፖሊስ ኮሚሽነሮች አስቸኳይ የጋራ ስብሰባ በፉደራል ፖሊስ ዋና መስሪያ ቤት…

የአሪ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ “ዲሽታ ጊና” በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኦሞ ዞን የሚገኘው የአሪ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ "ዲሽታ ጊና" በዓል በጂንካ እየተከበረ ነው፡፡ በዞኑ የሚገኙ 16ቱም ብሔረሰቦች በተገኙበት እየተከበረ የሚገኘው "ዲሽታ ጊና"÷ ለአሪ ብሔረሰብ ከአሮጌ ወደ አዲስ ዘመን መሻገሪያ እና…

በተለያየ ጊዜ የተሰረቁ ከ200 በላይ የተሽከርካሪ ስፖኪዮዎች ጉድጓድ ውስጥ ተደብቀው ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በተለያየ ጊዜ የተሰረቁ ከ200 በላይ የተሽከርካሪ ስፖኪዮዎች ጉድጓድ ውስጥ ተደብቀው መገኘታቸውን ፖሊስ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ እንዳስታወቀው÷ ስፖኪዮዎቹን እየተቀበሉ በማከማቸት የተጠረጠሩ ሁለት ግለሰቦች…

ሞሮኮ ከፖርቹጋል የሚያደርጉትን ጨምሮ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ ሁለት ተጠባቂ ጨዋታዎች ይከናወናሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ሞሮኮ ከፖርቹጋል የሚያደርጉትን ጨምሮ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ ሁለት ተጠባቂ ጨዋታዎች ይከናወናሉ፡፡ በዚሁ መሠረት ዛሬ በሚካሔድ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ የአፍሪካ ብቸኛ ተወካይ ሆና የቀረችው ሞሮኮ ከፖቹጋል ምሽት 12 ሰዓት ላይ ወደ ግማሽ ፍጻሜ…

አርጀንቲና ኔዘርላንድስን በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር የዓለም ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት ላይ አርጀንቲና እና ኔዘርላንድስ ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ በዚህም አርጀንቲና ኔዘርላንድስን በመለያ ምት 4 ለ 3 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን መቀላቀል…

ብራዚል በክሮሺያ ተሸንፋ ከዓለም ዋንጫ ተሰናበተች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምስት ጊዜ የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮኗ ብራዚል በክሮሺያ በመለያ ምት ተሸንፋ ከዓለም ዋንጫው ተሰናበተች፡፡ በኳታር የዓለም ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ምሽት 12 ሰዓት ላይ ብራዚል እና ክሮሺያ ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ በዚህም ክሮሺያ የአምስት…

የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ለማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት የቀረቡለትን 10 አባላት ተቀብሎ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ያለው የብልፅግና ፖርቲ አንደኛ ጠቅላላ አስቸኳይ ጉባኤ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ሆነው እንዲካተቱ የቀረቡለትን 10 አባላት ተቀብሎ አፀደቀ። ጉባኤው በዛሬ ከሰዓት ውሎው በፓርቲው ዋና ጽህፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ አቶ…