በበረራ ደህንነት ዘርፍ እየተሰጠ የሚገኘው አገልግሎት በአስተማማኝ የበረራ ደኅንነት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አየር መንገድ በበረራ ደህንነት ዘርፍ እየተሰጠ የሚገኘው አገልግሎት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያለውና በአስተማማኝ የበረራ ደኅንነት ደረጃ ላይ የሚገኝ መሆኑን የአሜሪካ ትራንስፖርት ደህንነት መስሪያ ቤት የኦዲት የልዑካን ቡድን ገልጿል።…