ፖሊስ ከ26 ሺህ ዶላር በላይ ሲያዘዋውር ደርሼበታለሁ ያለውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አዋለ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ በሕገ ወጥ መንገድ 26 ሺህ 400 የአሜሪካ ዶላር ሲያዘዋውር ደርሼበታለሁ ያለውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ።
የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዋና ሳጅን ጀማል አሕመድ እንደገለጹት÷ ግለሰቡ…