ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ድርጅት ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ድርጅት የወቅቱ ፕሬዚዳንት የሆኑትን የናሚቢያ ቀዳማዊት እመቤት ሞኒካ ጊንጎስ በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
በውይይታቸውም በአፍሪካ የሴቶችን አመራርነት ሚና ማጎልበትና የሴት…