Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ድርጅት ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ድርጅት የወቅቱ ፕሬዚዳንት የሆኑትን የናሚቢያ ቀዳማዊት እመቤት ሞኒካ ጊንጎስ በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ። በውይይታቸውም በአፍሪካ የሴቶችን አመራርነት ሚና ማጎልበትና የሴት…

ሴቶች በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ውስጥ ማንኛውንም ሚና መጫወት ይችላሉ – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በዱባይ በሚካሔደው “ቢግ 5” የግንባታ የንግድ ትርዒት እየተሳተፈ ነው፡፡ ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በመድረኩ ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር÷ የኢትዮጵያ መንግሥት…

በአክራሪነት እና ሽብርተኝነት ላይ ከተናጠል ይልቅ በጋራ እርምጃ መውሰድ ይገባል – አምባሳደር ብርቱካን አያኖ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ አፍሪካ በአክራሪነት እና በሽብርተኝነት ላይ ከተናጠል ይልቅ በጋራ እርምጃ ልትወስድ እንደሚገባ ገለጹ፡፡ በአልጄሪያ ኦራን ከተማ 9ኛው ከፍተኛ የአፍሪካ ሠላምና ፀጥታ ጉባዔ እየተካሔደ ነው፡፡…

ዶ/ር አብርሃም በላይ ከሶማሊያ የመከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ በሶማሊያ የመከላከያ ሚኒስትር አብዱልከድር መሐመድ ኑር ከተመራው ልዑካ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሁለትዮሽ የሰላምና የደኅንነት ጉዳዮች እንዲሁም በቀጣናው የፀጥታ ሁኔታ መክረዋል፡፡…

ፈረንሳይ በ1960ዎቹ ከኢትዮጵያ በውሰት የወሰደቻቸውን 740 ቅርሶች መለሰች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ በ1960ዎቹ ከኢትዮጵያ በውሰት የወሰደቻቸውን 740 ቅርሶች በመመለስ ዛሬ ለኢትዮጵያ ቅርስ ጥናት ባለስልጣን አስረክባለች። ቅርሶቹ ከ10 ሺህ እስከ ሁለት ሚሊየን ዓመት ድረስ ያስቆጠሩ ናቸው፡፡ እርክክቡ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ ኤምባሲ…

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን የበለጠ ለማሳደግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ህዳር 29፣2015 (ኤፍ ቢሲ) ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን የበለጠ ለማሳደግ ተስማሙ። በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የሁለቱ ሀገራት የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ ተጠናቋል። በመዝጊያው ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ፣ የጋራ ብልጽግና እና ልማት ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ከእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ፣ የጋራ ብልጽግና እና ልማት ጉዳዮች ሚኒስትር ጀምስ ክሌቨርሊን ጋር ዛሬ በሐዋሳ ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ ከወቅታዊ ጉዳዮች በተጨማሪ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን…

በውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ሕዳር 29፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከአውሮፓ ሕብረት የቢዝነስ ፎረም ጋር በጋራ መሥራት በሚቻልባቸው የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ እንዲሁም ከአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት መሳብ ስለሚቻለው የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ላይ…

የኢትዮጵያ እና የሩሲያ ቀይ መስቀል ማኅበሮች የደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመን በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር እና ሩሲያ ቀይ መስቀል ማኅበር የደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመን የሚያስችል ውይይት አድርገዋል። የሩሲያ ቀይ መስቀል ማኅበር እና የጤና ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበርን እና…

በፕሪሚየርሊጉ የተጫዋቾች ዝውውር የሚካሄድበት ቀን ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ሕዳር 29፣2015 (ኤፍ  ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ የ2015 ዓ.ም አጋማሽ የተጫዋቾች ዝውውር የሚካሄድበት ቀን ይፋ ሆኗል፡፡ በዚህም መሰረት የውድድር አመቱ አጋማሽ  ዝውውር ከታህሳስ 18 እስከ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ የሚካሄድ መሆኑን የኢትዮጵያ እግር ኳስ…