የቤት ዕጣ አወጣጥ ሥነ-ስርዓቱን ፍትሐዊነትን በሚያሰፍን መልኩ ለማከናወን ጥረት ተደርጓል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሐዊነት ጥያቄ ይነሳበት የነበረው የቤት ዕጣ አወጣጥ ሥነ-ስርዓት በአዲስ መልክ የሚመለከተው አካል ተሳትፎበት ለቀጣይም ፍትሐዊነትንና ግልጸኝነትን በሚያሰፍን መልኩ ለመስራት የምንችለውን ሁሉ ጥረት አድርገናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…