ስፓርት የሊጉ 8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከፊታችን ረቡዕ ጀምሮ መካሄድ ይጀምራሉ Melaku Gedif Nov 14, 2022 0 አዲስ አበባ፣ህዳር 5፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስታዲየም ብልሽት ተራዝመው የቆዩት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከፊታችን ረቡዕ ጀምሮ መካሄድ ይጀምራሉ፡፡ በዚህም መሰረት ረቡዕ ቀን 10 ሰዓት ሀድያ ሆሰዕና ከሀዋሳ ከነማ ጨዋታቸውን ሲያደርጉ÷ ምሽት 1…
የሀገር ውስጥ ዜና የተጎዱ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚያደርግ የሶማሌ ክልል ገለጸ Melaku Gedif Nov 14, 2022 0 አዲ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በነበረው ችግር የተጎዱ ወገኖችና ተቋማትን መልሶ ለማቋቋም የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የሶማሌ ክልል አስታወቀ። የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ በሺር ሼኽ ሰዒድ ዛሬ…
የሀገር ውስጥ ዜና 11ኛው ዓለም አቀፍ የጥራጥሬና ቅባት እህሎች ጉባዔ ነገ ይጀመራል ዮሐንስ ደርበው Nov 14, 2022 0 አዲ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛው ዓለም አቀፍ የጥራጥሬና ቅባት እህሎች ጉባዔ ነገ እና ከነገ በስቲያ በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ የኢትዮጵያ ጥራጥሬ፣ ቅባት እህሎች እና ቅመማ ቅመም አዘጋጅቶ ላኪዎች ማኅበር ምክትል ፕሬዚዳንት ኤዳኦ አብዲ እንደገለጹት÷…
የዜና ቪዲዮዎች በነገው ዕለት እጣ የሚወጣባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዝርዝር Amare Asrat Nov 14, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=6lDq7kekhtM
የዜና ቪዲዮዎች በነገው ዕለት የሚወጣውን የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ Amare Asrat Nov 14, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=_ktiftWs7bY
የሀገር ውስጥ ዜና “ለሠላም ስምምነቱ ተግባራዊነት ሁሉም አዎንታዊ ሚና መጫወት ይጠበቅበታል – ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች Alemayehu Geremew Nov 14, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሠላም ስምምነቱ ተግባራዊነት ሁሉም አዎንታዊ ሚና መጫወት እንደሚጠበቅበት ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ገለጹ፡፡ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነትን በተመለከተ የፌዴራል ተቋማት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ውይይት አካሂደዋል። የፌዴራል ተቋማት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያን የወጪ ንግድ ምርቶች ለማሳደግ በትብብር እንሠራለን – የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ Alemayehu Geremew Nov 14, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የወጪ ንግድ ምርቶች ለማሳደግ በትብብር እንደሚሠሩ የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ በኢትዮጵያ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሺንያንግ ሊ ገለጹ፡፡ ሺንያንግ ሊ ÷ የፕሮጀክቱ ተቀዳሚ ዓላማ በኢትዮጵያ ያለውን የመሠረተ ልማት ዝርጋታ የጥራት…
የሀገር ውስጥ ዜና ሩሲያ ከአፍሪካ ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እየሠራች መሆኗን ገለጸች ዮሐንስ ደርበው Nov 14, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከአፍሪካ ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እየሠራች መሆኗን የሀገሪቱ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የፕሬዚዳንቱ አማካሪ ተናገሩ፡፡ በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዓለማየሁ ተገኑ ከሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የፕሬዚዳንቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በዋግኽምራ ዞን ለ42 ሺህ ወገኖች ድጋፍ አደረገ ዮሐንስ ደርበው Nov 14, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋግኽምራ ዞን ለሚገኙ 42 ሺህ ወገኖች የሚውል ምግብና ምግብ ነክ ያልሆነ ድጋፍ ማድረጉን የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ በዞኑ ዝቋላ ወረዳ፣ ፅፅቃ ከተማ እና አካባቢው ለሚገኙ እና ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው 30 ሺህ ወገኖች…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የአማዞኑ መሥራች ከሐብታቸው አብዛኛውን የመለገስ ዕቅድ እንዳላቸው አስታወቁ Alemayehu Geremew Nov 14, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማዞን ኩባንያ መሥራች ጄፍ ቤዞስ ከሐብታቸው አብዛኛውን የመለገስ ዕቅድ እንዳላቸው አስታወቁ፡፡ ጄፍ ቤዞስ ከተመዘገበ 124 ቢሊየን ዶላር ሐብታቸው አብዛኛውን የሚያውሉት የዓየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመግታት እና የሰው ልጆችን አንድ መሆን…