Fana: At a Speed of Life!

ፈጣን፣ ጥራት ያለው እና ፍትሐዊ አገልግሎትን ማግኘት የዜጎች መብት ነው- የኦሮሚያ ክልል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈጣን፣ ጥራት ያለው እና ፍትሐዊ አገልግሎትን ማግኘት የዜጎች መብት ነው ሲል የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ በመግለጫው በአንድ አገር ውስጥ በህዝብ ፈቃድ ስልጣን የያዘው መንግስት ለፖለቲካ ኢኮኖሚ ዕድገትና…

በሪል እስቴቶች የሚገነቡ ቤቶች ከዝቅተኛ እስከ ከፍተኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች ታሳቢ ማድረግ አለባቸው- የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሪል እስቴቶች የሚገነቡ ቤቶች ከፍተኛ ገቢ ያላቸውን ብቻ ሳይሆን መካከለኛና ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ታሳቢ ያደረጉ መሆን እንዳለባቸው ተገለጸ፡፡ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በሀገሪቱ ካሉ የሪል እስቴት አልሚዎች ጋር ዘርፉን…

የተሰረዘው የአዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ ነገ እንደሚወጣ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በተፈጸመ የማጭበርበር ወንጀል ምክንያት ተሰርዞ የነበረው የአዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ በነገው ዕለት እንደሚወጣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡   በጉዳዩ ላይ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ቤቶች…

መንግሥት በኢስታንቡል ከተማ በደረሰው ጥቃት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መንግሥት በትናንትናው ዕለት በቱርክ ኢስታንቡል ኢስቲካል ጎዳና ላይ በተፈጸመው የሽብር ጥቃት በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ፡፡ በጥቃቱ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች መጽናናትን ተመኝቷል፡፡ በተፈጸመው የሽብር…

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከባንግላዴሽ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ከባንግላዴሽ አምባሳደር ናዝሩል ኢስላም ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይቱ በኢትዮጵያ በፀሐይ ሃይል፣ በሞባይል ባንኪንግ እንዲሁም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ መዋዕለ ነዋያቸውን…

ቻይና እና አሜሪካ ለዓለም ዘላቂ ሰላም ከሌሎች ሀገራት ጋር በቅንጅት መስራት አለባቸው – ሺ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ከአሜሪካ አቻቸው ጆ ባይደን ጋር ተወያይተዋል፡፡ የሁለቱ ሃያላን ሀገራት መሪዎች በቡድን 20 አባል ሀገራት 17ኛ ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ኢንዶኔዢያ ባሊ ገብተዋል፡፡ ከስብሰባው በፊትም ሁለቱ መሪዎች በዛሬው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በነገው እለት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማብራሪይ ይሰጣሉ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው እለት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጥያቄዎች ማብራሪያ ይሰጣሉ። የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ2ኛ ዓመት የስራ ዘመኑ ነገ ህዳር 6 ቀን 2015 ዓ.ም…

ሞዛምቢክ የተፈጥሮ ጋዟን ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ብሪታኒያ ላከች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሞዛምቢክ ለመጀመሪያ ጊዜ የተፈጥሮ ጋዝ ወደ ብሪታኒያ ላከች፡፡ ከፈረንጆቹ 2015 ጀምሮ ሞዛምቢክን በፕሬዚዳንትነት እየመሩ የሚገኙት ፊሊፔ ናዩሲ ለጋዜጠኞች በሠጡት መግለጫ ÷ "ዛሬ ሞዛምቢክ ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ወደ ውጭ ከሚልኩ ሀገራት አንዷ…

የኬንያ የብሔራዊ ደህንነት አገልግሎት የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ህዳር 5፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ብሔራዊ የደህንነት አገልግሎት የውጭ ደህንነት ዳይሬክተር ዶ/ር ሰይፍ ሳሊም ሱለይማን የተመራ ልዑክ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርን ጎብኝቷል፡፡፡ ልዑካን ቡድኑ በኢመደአ በነበረው ጉብኝት በሳይበር ደህንነት እና ሳይበር ቴክኖሎጂ ልማት…