Fana: At a Speed of Life!

ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ጋር ተወያይዋል፡፡ በውይይታቸው ላይ ርዕሰ መስተዳድሩ የጃፓን ሕዝብ እና መንግሥት ለአማራ ክልል ልማት እያደረጉት ያለውን ድጋፍ አድንቀዋል፡፡ አምባሳደር ኢቶ…

የግላኮማ መንስዔ፣ ምልክቶች እና መከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግላኮማ የአይን ህመም በዓይን ነርቭ ላይ ችግር የሚያስከትል ሲሆን በዓይን ውስጥ የሚገኘው ግፊት በመጨመሩ ምክንያት የሚከሰት ነው። የዚህ ግፊት መጨመር ደግሞ በዓይን የሚታዩ (የምናያቸውን) ምስሎች ወደ አንጎል የሚውስደውን የዓይን ነርቭ ይጎዳል፤…

በ2ኛው የዓለም ጦርነት የተካፈሉ ሁለት አውሮፕላኖች ተጋጭተው መከስከሳቸው ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2ኛው የዓለም ጦርነት ላይ የተካፈሉ የአሜሪካ ሁለት ቦንብ ጣይ አውሮፕላኖች ተጋጭተው መከስከሳቸው ተሰምቷል፡፡ ታሪካዊዎቹ አውሮፕላኖች የተጋጩት በዳላስ ከተማ የዓየር ላይ ትርዒት እያሳዩ በነበረበት ወቅት መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ በተፈጠረው ድንገተኛ…

የተመድ ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽን በጋምቤላ ክልል እያደረገ ያለውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽን በጋምቤላ ክልል እያደረገ ያለውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የድርጅቱ በአደጋ ጊዜ የደህንነትና አቅርቦት ዳይሬክተር ሾኮ ሺሞዛዋ ገለጹ፡፡ ዳይሬክተሯ በጋምቤላ ክልል በድርጅቱ ድጋፍ በመከናወን…

በደቡብ ክልል በ679 ሚሊየን ብር የተገነቡ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ተቋማት ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ679 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች መመረቃቸውን የደቡብ ክልል ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ ገለፀ። ተገንብተው ከተጠናቀቁ ከ12 በላይ ፕሮጀክቶች መካከል በወላይታ ዞን የጠበላ ከተማ ኮንስትራክሽንና…

የኢትዮጵያ እና የጂቡቲን የኢኮኖሚ ትስስርን ለማጠናከር ያለመ ፎረም ተመሠረተ

አዲስ አበባ ህዳር 4፣2015 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ እና የጂቡቲን የኢኮኖሚ ትስስርን ለማጠናከር ያለመ የቢዝነስ ለቢዝነስ እና የመንግሥት ለቢዝነስ ፎረም ተመስርቷል፡፡ በኦሮሚያ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ማዕረግ የመንግስት ሀብት ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ የተመራው ልዑክ…

የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አፈፃፀም ዝርዝር ዕቅድ ላይ በናይሮቢ ሲወያይ የቆየው የኢፌዴሪ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አፈፃፀም ዝርዝር ዕቅድ ላይ በኬንያ ናይሮቢ ለቀናት ሲወያይ የቆየው የኢፌዴሪ ልዑክ አዲስ አበባ ገብቷል፡፡ ልዑኩ አዲስ አበባ ሲገባ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች አቀባበል አድርገውለታል፡፡…

ለመልሶ ማቋቋም የክልሉ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ሲካሄድ በነበረው ጦርነት ጉዳት የደረሰባቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ለማቋቋም የክልሉ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ…

በሳዑዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለመልሶ ግንባታ 21 ሚሊየን ብር ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለመልሶ ግንባታ 21 ሚሊየን ብር ለግሰዋል፡፡ በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሌንጮ ባቲ÷በድጋፍ አሰባሰብ ማጠቃለያና የምስጋና መርሃ ግብር ላይ የላቀ ተሳትፎ ላደረጉ የዳያስፖራ አባላትና አደረጃጀቶች…

የመስኖ ፕሮጀክቶች በወቅቱ እንዲጠናቀቁ የክትትልና ቁጥጥር ሥርዓት ይዘረጋል-ኢ/ር አይሻ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸውጊዜገደብ እንዲጠናቀቁ የክትትልና ቁጥጥር ሥርዓት ይዘረጋል ሲሉ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጂር አይሻ መሐመድ ተናገሩ፡፡ የመስኖ ፕሮጀክቶችን ዲዛይን ማድረግ፣ መገንባትና ማስተዳደር ብቻ ሳይሆን የግብርና ልማቱ…