Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኢምፔሪያል ተሻጋሪ ድልድይ ፕሮጀክትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኢምፔሪያል ተሻጋሪ ድልድይ ፕሮጀክት ያለበትን ደረጃ ጎብኝተዋል፡፡   ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥ "የከተማ አስተዳደራችን በተለያዩ አካባቢዎች በ 2 ነጥብ…

የሰላም ስምምነቱ የኢትዮጵያን የውጪ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ፍሰትን የማሳደግ አዎንታዊ ሚና አለው – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት እና ህወሓት መካከል የተደረሰው የሰላም ስምምነት የኢትዮጵያን የውጪ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ፍሰትን በማሳደግ አዎንታዊ ሚና እንደሚኖረው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የተሳተፉበት ሀገር አቀፍ…

በባህር ዳር በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የተገነባ የዘይት ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው ዩኒሰን ዘይት ፋብሪካ በዛሬው ዕለት ተመርቆ በይፋ ስራ ጀምሯል፡፡   በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ…

ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላት ስትራቴጂካዊ አጋርነት የፖሊሲ ነፃነትን በማክበር መርህ ላይ የተመሰረተ ነው -አምባሳደር ተሾመ ቶጋ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላት ስትራቴጂካዊ አጋርነት የፖሊሲ ነፃነትን በማክበር መርህ ላይ የተመሰረተ ነው ሲሉ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ገለጹ፡፡   የዓለም አቀፍ ልማት ፕሮሞሽን ማዕከል የምረቃ ስነ-ስርዓት ትናንት በቤጂንግ የተከናወነ…

በመዲናዋ ከተማ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተከናውኗል፡፡ መርሐ ግብሩ “አዲስ አበባ ህብረ-ብሔራዊት የሰላም እና የፍቅር ከተማ” በሚል መሪ ቃል ነው የተካሄደው፡፡ በመርሐ ግብሩ የተገኙት…

ኢትዮጵያ ለእርሻ ተስማሚ የሆነ አካባቢ የተጎናጸፈች ሀገር በመሆኗ የትኛውንም የፍራፍሬ ዓይነት ማምረት እንችላለን- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለእርሻ ተስማሚ የሆነ አካባቢ የተጎናጸፈች ሀገር እንደመሆኗ፣ የትኛውንም የፍራፍሬ ዓይነት ማምረት እንችላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

“ኢትዮጵያ  በትዕግስት እና በጥንቃቄ የምታደርገው  ውሳኔ ለሁሉም ልጆቿ ጥቅም ስትል ነው” – ዶ/ር ለገሰ ቱሉ

ሕዳር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ  በትዕግስት እና በጥንቃቄ የምታደርገው  ውሳኔ ለሁሉም ልጆቿ ጥቅም ስትል መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ተናገሩ። ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ "ከታሪክና ተግባራዊ ልምምድ አንጻር…

የፓሪስ የሠላም ፎረም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስተኛው የፓሪስ የሠላም ፎረም “ዘርፈ ብዙ ችግርን ማስወገድ” በሚል መሪ ሐሳብ መካሔድ ጀምሯል፡፡ ፎረሙ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተፅዕኖ የሚያስከትለውን ዘርፈ- ብዙ ችግር ለመቅረፍ÷ በዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ዓለም አቀፋዊ ትብብር ለማጠናከር…

የሰላም ስምምነቱ በታቀደለት መንገድ እንዲፈጸም መንግሥት እየሠራ ነው- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

በደቡብ አፍሪካ የተፈረመው የሰላም ስምምነት በታቀደለት መንገድ እንዲሄድ ለማድረግ የኢትዮጵያ መንግሥት እየሠራ ነው። በዚህም መሠረት በመከላከያ ሥር ወዳለው አብዛኛውየትግራይ አካባቢ እርዳታ እንዲደርስ እየተደረገ ነው። ወደተለቀቁት አካባቢዎች መሠረታዊ አገልግሎቶች ቀስ በቀስ እየተጀመሩ ነው።…

በጭሮ ወረዳ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ሐረርጌ ዞን ጭሮ ወረዳ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የስምንት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል፡፡ አደጋው የተከሰተው ከሐረር ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ከመኤሶ ሁሴን ወደ ጭሮ በመጓዝ ላይ…