Fana: At a Speed of Life!

ለ2015/16 የምርት ዘመን 12 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ግዥ ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2015/16 የምርት ዘመን 12 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ግዥ መፈጸሙን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የግብርና ኢንቨስትመንትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ ከ12 ነጥብ 8 ሚሊየኑ…

በመዲናዋ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ100ሺህ በላይ ዜጎች የማዕድ ማጋራት ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአጠቃላይ የገና በአልን ምክንያት በማድረግ ከ100ሺህ በላይ ዜጎች የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውና ድጋፍ የሚሹ…

በፍርድ ሂደት ላይ እያለ ከፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ያመለጠው ኪዳነ ዘካርያስ ሱዳን ውስጥ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቁጥጥር ሥር ውሎ በፍርድ ሂደት ላይ እያለ ከፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ፖሊስ እጅ ያመለጠው ኪዳነ ዘካርያስ ሱዳን ውስጥ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖለስ አስታወቀ፡፡ በስደተኞች ላይ በሚፈጽመው የጭካኔ ተግባርና ግፍ የተሞላበት…

የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ እንዲገቡ እየተሠራ  መሆኑን አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ እንዲገቡ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን  የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ የሐረሪ ክልል የካቢኔ አባላት ዘመናዊ የቄራ አገልግሎት ማዕከል፣ የባህል ማዕከል፣ ሼዶችና ሌሎች ፕሮጀክቶችን…

ልዩነቶቻችን የውበታችን መገለጫዎች እንጂ በጥላቻ ለመተያያና መገዳደያ ሰበብ ልናደርጋቸው አይገባም- አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡   በመልዕክታቸውም ኢትዮጵያውያን የሆንን ሁሉ የብዝኃ ሃይማኖት ወይም እምነቶች፣ የብዝኃ…

አቶ ኢሳያስ ጅራ የሴካፋ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው በድጋሚ ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ጅራ የምሥራቅ እና መካከከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ማኅበራት ምክር ቤት (ሴካፋ) ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው በድጋሚ ተመረጡ፡፡ የሴካፋ የምርጫ ጠቅላላ ጉባዔ በዛንዚባር የአባል ሀገራት…

የኢትዮጵያ ሰላምና አንድነት የሚጸናው በህዝቦቿ የአስተሳሰብና የተግባር አንድነት ላይ ነው- ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡   በመልዕክታቸውም የእየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ትርጉሙ የላቀ ነው፤ጨለማ፣ በደልና የሞት…

ወጋገን ባንክ በኮረም፣ ማይጨውና መኾኒ ቅርንጫፎች ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግጭት ምክንያት አገልግሎት አቋርጠው የነበሩ የወጋገን ባንክ ተጨማሪ ቅርንጫፎች ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመሩ፡፡ በዚህም በኮረም፣ ማይጨው እና መኾኒ ቅርንጫፎቹ ባንኩ መሠረታዊ አገልግሎት ዳግም መጀመሩን አስታውቋል፡፡ ወጋገን ባንክ የሰላም…

የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓልን ለማክበር ላሊበላ የገቡት የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ጎብኝተዋል፡፡ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች በገና በዓል ላይ ለመታደም ዛሬ ላሊበላ ከተማ መግባታቸው…

የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽንና የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን እና የኢትዮ-ጅቡቲ ስታንዳርድ ጌጅ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ ።   ስምምነቱን የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ምክትል…