Fana: At a Speed of Life!

የባንኩን ዘርፍ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት የማድረጉ ሂደት በውስን የውጭ ባንኮች ብቻ እንደሚጀምር ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የባንክ ዘርፉን ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት የማድረጉ ሂደት ውስን ቁጥር ባላቸው የውጭ ባንኮች ብቻ የሚጀመር መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ተቋማት ሱፐርቪዥን ምክትል ገዥ ሰለሞን ደስታ…

11 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለግል ጥቅማቸው አውለዋል በተባሉ ግለሰቦች፣ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎችና ደላሎች ላይ ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የልማት ተነሺ ነን በማለት ሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት 11 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለግል ጥቅማቸው አውለዋል በተባሉ ዘጠኝ ግለሰቦች፣ ወንጀሉ እንዲፈፀም ሁኔታዎችን አመቻችተዋል በተባሉ ሦስት የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና በ3 ደላሎች ላይ ምርመራ እያካሄደ…

ለሦስት ቀናት ክፍት ሆኖ የቆየው የማዕድንና ቴክኖሎጂ ዓለም ዓቀፍ ኤክስፖ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሕዳር 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ለህብረተሰቡ ክፍት ሆኖ የቆየው የማዕድንና ቴክኖሎጂ ዓለም ዓቀፍ ኤክስፖ ተጠናቀቀ፡፡ የኤክስፖው ዓላማ ኢትዮጵያ ያሏትን የማዕድን ሀብት እና ቴክኖሎጂዎች ለዓለም ለማስተዋወቅ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም…

የዳያስፖራውን ሁሉአቀፍ ተሳፎ የሚያሳድጉ ሥራዎችን ለማከናወን ዝግጁ ነኝ- ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት የኢትዮጵያ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት በሚያቀርበው ጥያቄ መሰረት የዳያስፖራውን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተሳትፎ የሚያሳድጉ ሥራዎችን ለማከናወን ዝግጁ መሆኑን የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት የኢትዮጵያ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች…

የወባ በሽታ ስርጭት እየጨመረ በመምጣቱ ህብረተሰቡ የመከላከያ መንገዶችን እንዲተገብር ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የወባ በሽታ ስርጭት እየጨመረ በመምጣቱ ህብረተሰቡ የመከላከያ መንገዶችን በመተግበር ራሱን እንዲጠብቅ የጤና ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ የወባ በሽታን ለመከላከልም÷ አጎበር መጠቀም፣ የመኖሪያ ስፍራዎችን ንጽህና መጠበቅ እና የጸረ ወባ ኬሚካል ማስረጨት ይገባል…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸምን እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ሥራ አሥፈፃሚ አካላት የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየገመገሙ ነው። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ ሥራዎችን…

በተመድ የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መ/ቤትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በተመድ የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነርና በአፍሪካ ሕብረት የምሥራቅ አፍሪካ ቀጣና ተወካይ ማረሰል ሲ. አክፖቮ እንዲሁም በተመድ የምሥራቅ አፍሪካ ቀጣና የሰብዓዊ መብቶች ዋና አማካሪ ከፍተኛ ኮሚሽነር ፔሪ ምቢቦንግ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ዋና መሥሪያ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ታጣቂ ኃይሎች ትጥቃቸውን ፈተው ወደማህበረሰቡ እንዲቀላቀሉ የሚያስችል ብሄራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን እንዲቋቋም ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተደራጀ ኃይል ውስጥ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ኃይሎች ትጥቃቸውን ፈተው ወደማህበረሰቡ እንዲቀላቀሉ የሚያስችል ብሄራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን እንዲቋቋም ውሳኔ አሳለፈ። ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ስብሰባ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅትን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ÷ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የተለያዩ ሚኒስትሮች እና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡ የኢትዮጵያ…

በደብረ ብርሃን ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ2 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ ጣይቱ ክፍለ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ2 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የክፍለ ከተማው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ በአደጋው ሕይወታቸው ካለፉት ሁለት ሰዎች በተጨማሪ በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡…