Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ታዳጊ ዳግማዊ የኳስ ችሎታውን እንዲያዳብር ድጋፍ ልናደርግለት ይገባል አሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ታዳጊ ዳግማዊ ቴዎድሮስ የኳስ ችሎታውን እንዲያዳብር ድጋፍ ልናደርግለት ይገባል አሉ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ የ12 ዓመቱ ታዳጊ ዳግማዊ ቴዎድሮስን ከአባቱ ቴዎድሮስ ባጫ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው…

እስራኤል በውጭ ጉዳይ ፖሊሲዋ ላይ ማሻሻያ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል ለውጭ ሃይሎች ተጽዕኖ ሳትንበረከክ ብሄራዊ ጥቅሟን ታስከብራለች ሲሉ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ተናገሩ፡፡ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው የተመረጡት ኔታንያሁ በቅርቡ አዲስ መንግስት መስርተዋል፡፡ ጠቅላይ…

ኢትዮ-ቴሌኮምና ጌትፋክት ኢትዮጵያ “ብሩህ ትወልድ” የተባለ የትምህርት ፕሮግራም በጋራ ለማካሄድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮምና ጌትፋክት ኢትዮጵያ "ብሩህ ትወልድ" የተባለ የትምህርት ፕሮግራም በጋራ ለማካሄድ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የኢትዮ ቴሌ ኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በዚህ ወቅት ÷ ዲጂታል ኢትዮጵያን ለመገንባት በሚሰራው ስራ…

የሚሲዮን መሪዎች የመከላከያ ሚኒስቴርን ሪፎርም የሚያግዝ ተግባር ማከናወን አለባቸው – ዶ/ር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው ዓለም የሚገኙ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች በመከላከያ ሚኒስቴር እየተተገበረ ያለውን ማሻሻያ የሚያጠናክር ስራ መስራት እንዳለባቸው የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ ተናግረዋል።   ሚኒስትሩ ሱሉልታ በሚገኘው የአፍሪካ አመራር…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከደቡብ ጅግጅጋ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ከደቡብ ጅግጅጋ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ አያን አብዲ እና ሌሎች የክልሉ መንግሥት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…

ገና (ልደት) በሚከበርባት የላሊበላ ከተማ በ23 ዓመታት የታነጹት ቤተ መቅደሶች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት (ገና) በዓል በልዩ ሁኔታ በሚከበርባት ላሊበላ ከተማ በሦስት ምድብ የታነጹ የተለያዩ ቤተ መቅደሶች ይገኛሉ፡፡ በየዓመቱ ታኅሣሥ 29 የልደት (ገና) በዓል በላሊበላ ከተማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን…

ከንቲባ አዳነች ለ21 አቅመ ደካሞች የመኖሪያ ቤት አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አበቤ ለ21 አቅመ ደካሞች ባለ ሦስት ወለል የመኖሪያ ሕንጻ አስረከቡ። በከተማ አስተዳደሩ መንገዶች ባለስልጣን ጋር በመተባበር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ውስጥ የተገነባ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ለበዓል…

በአማራ ክልል ህዝባዊና ሃይማኖታዊ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ተጠናቅቀዋል- ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የገና በዓልን ጨምሮ በጥር ወር የሚከበሩ ህዝባዊና ሃይማኖታዊ በዓላትን በሰላም ለማክበር አስፈላጊው የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ።   በኮሚሽኑ የህብረተሰብ አቀፍና የመንገድ ላይ…

አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ ከ4 ዓመታት በኋላ ወደ ውድድር ልትመለስ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ ጥር 15 በሚካሄደው 22ኛው የአራምኮ ሂዩስተን የግማሽ ማራቶን ውድድር የርቀቱ የምንጊዜም ታላቅ ሯጮች መካከል አንዷ የሆነችው ጥሩነሽ ዲባባ ትሳተፋለች፡፡ የሦስት ጊዜ የኦሎምፒክ እና የአምስት ጊዜ የዓለም ሻምፒዮና አሸናፊዋ…

አቶ ደስታ ሌዳሞ ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው ፥ ኢየሱስ የተወለደበት ሚስጥር የሰው ልጆች በምድር ላይ መኖር…