Fana: At a Speed of Life!

በዋግኽምራ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች የምግብ እህል እየተሠራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ዋግኽምራ ብሔረሰብ ዞን ጻግብጂ እና አበርገሌ ወረዳዎች ነዋሪዎች የምግብ እህል እየተሠራጨ መሆኑን የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽሕፈት ቤት እና ኤፍ ኤች ኢትዮጵያ አስታወቁ፡፡ የዋግኽምራ ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና…

ከንቲባ አዳነች የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የፅዳት ዘመቻ አካሔዱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አበቤ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በማዘጋጃ ቤት አካባቢየፅዳት ዘመቻ አካሔዱ፡፡ የጽዳት ዘመቻ የተካሔደው÷ ወደ አትክልት ተራ ፣ መሃሙድ ሙዚቃ ቤት እና ቸርችል ጎዳና በሚወስዱ መንገዶች በሦስት…

በኦሮሚያ ክልል በመስኖ የሚለማ የስንዴ ማሳ ከ1 ሚሊየን ሔክታር በላይ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በመስኖ የሚለማ የስንዴ ማሳ ከ1 ሚሊየን ሔክታር በላይ መድረሱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሰፈሩት ፥ በየደረጃው የሚገኙ አርሶ አደሮች፣…

የፈረንሳይና የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በሚቀጥለው ሣምንት ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካትሪን ኮሎ እና የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሌና ቤርቦክ ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ ተገለጸ፡፡ ሚኒስትሮቹ በኢትዮጵያ መንግስት እና በህወሓት መካከል የተፈረመውን ስምምነት ተከትሎ የሰላም ሂደቱን ለማጠናከር…

ከፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል የተሰጠ መግለጫ

የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን እያለ የመልካም ምኞት መልዕክቱን ያስተላልፏል። የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ዛሬ በአካሄደው ስብሰባ በአዲስ አበባ ከተማና ዙሪያው ያለውን አጠቃላይ የፀጥታ ሁኔታ…

ምርጫ ቦርድ በደቡብ ክልል የሚያካሂደውን ሕዝበ ውሣኔ የመራጮች መዝገብ ለሕዝብ ዕይታ ክፍት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በደቡብ ክልል ሥር በሚገኙ ሥድስት ዞኖችና አምስት ልዩ ወረዳዎች ላይ የሚያካሂደውን ሕዝበ ውሣኔ የመራጮች መዝገብ ለሕዝብ ዕይታ ክፍት አደረገ፡፡ በስድስት ዞኖች (ኮንሶ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ዎላይታ፣ ጋሞ ፣ ጌዴኦ፣ ጎፋ)…

በጋራ የተመዘገቡ ድሎችን ለማፅናት የሚያስችል ምክክር ማካሄዳቸውን የአማራ እና የኦሮሚያ ብልፅግና ፅህፈት ቤቶች ሀላፊዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋራ የተመዘገቡ ድሎችን ለማፅናት እና ፈተናዎችን በወንድማማችነት ለመሻገር የሚያስችል ምክክር ማካሄዳቸውን የአማራ እና ኦሮሚያ ብልፅግና ፅህፈት ቤቶች ሀላፊዎች ተናገሩ። ለዘላቂ ሠላም እና ሁለንተናዊ ብልፅግና በሚል መሪ ቃል በሁለቱ ክልሎች…

ከ300 ለሚበልጡ ህጻናት የልብ ቀዶ ህክምና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠናቀቀው የፈረንጆቹ ዓመት የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት መርጃ ማዕከል ከ300 በላይ ህጻናት የልብ ቀዶ ህክምና መስጠቱን ገለጸ። የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት መርጃ ማዕከል የ2022 የሥራ ዘመን በልብ ማዕከል ውስጥ የተከናወኑ ተግባራትን…

11 የኮንዶሚኒየም ቤቶችን በሀሰተኛ ሰነድ ሸጠው ገንዘቡን በመከፋፈል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ከባድ ሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 11 የኮንዶሚኒየም ቤቶችን በሀሰተኛ ሰነድ ለልማት ተነሺ በሚል ሸጠው ገንዘቡን ሸጠው ገንዘቡን ተከፋፍለዋል ተብለው በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ የከባድ ሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ፡፡ ክሱ የተመሰረተው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ…

ለበዓሉ አስፈላጊ የሆኑ የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማዳረስ በትኩረት እየተሰራ ነው – የአማራ ክልል

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የገበያ ያለመረጋጋት እንዳይከሰት ለበዓሉ አስፈላጊ የሆኑ የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማዳረስ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የአማራ ክልል የንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ የንግድ…