Fana: At a Speed of Life!

የአንጋፋው አርቲስት ዓሊ ቢራ ስርዓተ ቀብር ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንጋፋው የጥበብ ሰው አርቲስት ዓሊ ቢራ የቀብር ሥነ ስርዓት በድሬዳዋ ከተማ ተፈፀመ፡፡ አርቲስት ዓሊ ቢራ ከአባቱ አቶ መሐመድ ሙሣ እና ከእናቱ ወይዘሮ ፋጡማ ዓሊ በ1940 ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ ገንደ ቆሬ እንደተወለደ የሕይወት ታሪኩ…

ዓሊ ቢራን ማጣት የሚያሳዝን ቢሆንም ሥራዎቹንና ራዕዩን የማስቀጠል አደራ አለብን – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓሊ ቢራን ማጣት የሚያሳዝን ቢሆንም ሥራዎቹንና ራዕዩን የማስቀጠል አደራ አለብን ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ በትውልድ ሥፍራው ድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የአርቲስት ዓሊ ቢራ የአስከሬን ሽኝት ሥነ ስርዓት…

በርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የተመራ ልዑክ በአሶሳ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ በአሶሳ ግብርና ምርምር ማዕከል የተሰሩ የልማት ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በግብርና ምርምር ማዕከሉ እየተከናወኑ…

አንጋፋው አርቲስት ዓሊ ቢራ ዘመን ተሻጋሪ የጥበብ አሻራ ትቶልን አልፏል – ከንቲባ ከድር ጁሃር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው አርቲስት ዓሊ ቢራ ዘመን ተሻጋሪ የጥበብ አሻራ ትቶልን አልፏል ሲሉ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ተናገሩ፡፡ የአርቲስት አሊ ቢራ የአስክሬን የሽኝት መርሐ- ግብር በድሬዳዋ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ- ግብሩ…

በኢትዮ- ኬንያ የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ኃይል የማስተላለፍ የሙከራ ሥራ በስኬት ተከናወነ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮ- ኬንያ የኮንቨርተር ስቴሽንና የማስተላለፊያ መስመር ፕሮጀክት ላይ ኃይል የማስተላለፍ የሙከራ ሥራ በዛሬው ዕለት በስኬት መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጁ አቶ ቴዎድሮስ አያሌው እንገደለፁት፥…

ኢትዮጵያን በምሥራቅ አፍሪካ ብቸኛ ያደረጋትን ዓለም አቀፍ የብየዳ ክኅሎት ሥልጠና የብቃት ማረጋገጫ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በምሥራቅ አፍሪካ ብቸኛ ያደረጋትን ዓለም አቀፍ የብየዳ፣ ሥልጠና እና ቴክኖሎጂ ማዕከልነት የብቃት ማረጋገጫ ማግኘቷን የሥራ ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያ የብቃት ማረጋገጫውን ያገኘችው ደቡብ አፍሪካ ከሚገኘው ዓለም አቀፍ…

የአርቲስት ዓሊ ቢራ የአስከሬን ሽኝት ሥነ ስርዓት በትውልድ ሥፍራው እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ዓሊ ቢራ የአስከሬን ሽኝት ሥነ ስርዓት በትውልድ ሥፍራው ድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የአርቲስት ዓሊ አስከሬን ዛሬ ከቢሾፍቱ ወደ አዲስ አበባ ወዳጅነት ዐደባባይ እና ከወዳጅነት ዐደባባይ ወደ ድሬዳዋ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ…

ዓለም አቀፍ የሳይንስ ቀን አስመልክቶ በተማሪዎችና መምህራን የፈጠራ ስራ ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴርና አጋር ድርጅቶች በመተባበር ለ7ኛ ጊዜ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የሳይንስ ቀን አስመልክቶ በተማሪዎችና መምህራን መካከል የፈጠራ ስራ ውድድር አካሂደዋል። ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችና የክልል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች…

በሰበታ ከተማ በአርቲስት ዓሊ ቢራ ስም ትምህርት ቤት ተሰየመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰበታ ከተማ አስተዳደር የሚገኝ ትምህርት ቤት በአርቲስት ዓሊ ቢራ ስም መሰየሙን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አስታውቋል። በኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ የተመራ የልኡካን ቡድን በሰበታ ከተማ አስተዳደር ቡዑራ ቦሩ…

በጦርነቱ ለተጎዱ ወገኖች መልሶ ማቋቋሚያ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር በአሜሪካ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር የፊታችን ቅዳሜ በአሜሪካ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ ዝግጅቱ ለሀገራዊ ጥሪ ወገናዊ ምላሽ በሚል መሪ ሐሳብ ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ…