በአጣዬ በነበረው ግጭት ከወደሙ ቤቶች መካከል በመጀመሪያው ዙር የተገነቡ 45 ቤቶች ለነዋሪዎች ተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን አጣዬ ከተማ በተደጋጋሚ ተፈጥሮ በነበረው ግጭት ወድመው ከነበሩ 320 ቤቶች መካከል በ27 ሚሊየን ብር የተገነቡ 45 ቤቶች ለነዋሪዎች ተላለፉ፡፡
የአጣዬ ከተማ የከተማና መሠረተ ልማት ዋና ሥራ አስኪያጅ አክሊሉ ገዜ እንደገለጹት÷…