Fana: At a Speed of Life!

በአጣዬ በነበረው ግጭት ከወደሙ ቤቶች መካከል በመጀመሪያው ዙር የተገነቡ 45 ቤቶች ለነዋሪዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን አጣዬ ከተማ በተደጋጋሚ ተፈጥሮ በነበረው ግጭት ወድመው ከነበሩ 320 ቤቶች መካከል በ27 ሚሊየን ብር የተገነቡ 45 ቤቶች ለነዋሪዎች ተላለፉ፡፡ የአጣዬ ከተማ የከተማና መሠረተ ልማት ዋና ሥራ አስኪያጅ አክሊሉ ገዜ እንደገለጹት÷…

ስንዴ ወደ ውጪ ለመላክ ቅድመ ዝግጅት እያደረኩ ነው – የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር ስንዴ ለውጪ ገበያ ለማቅረብ ከላኪዎች ጋር ውይይት ማድረጉን ገለጸ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ፥ ኢትዮጵያ የእርዳታ ስንዴ ከማስገባት አልፋ ጥራት ያለውና ደረጃውን የጠበቀ ስንዴ…

“ዓለም ወደ ገሃነምነት እየተለወጠች ነው” – አንቶኒዮ ጉተሬዝ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ትናንት በግብፅ ሻርም ኤል ሸክ እየተካሄደ በሚገኘው 27ኛው የዓየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ መድረክ ላይ ዓለም ወደ ገሃነምነት እየተቀየረች ነው ሲሉ የተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ተናገሩ፡፡ የዓየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን አደጋ…

“አርቲስት ዓሊ ቢራ የሀገር ፍቅር ምልክት ነው”- አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ዓሊ ቢራ “የሀገር ፍቅር ምልክት ነው” ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ፡፡ አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በአዲስ አበባ ከተማ የወዳጅነት ዐደባባይ በተካሔደው የአርቲስት ዓሊ ቢራ…

አርቲስት ዓሊ በሥራዎቹ ሰላምን እና አንድነትን ሰብኳል- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ዓሊ ቢራ በሥራዎቹ ግጭትን ሳይሆን ሰላምን፤ እኔን ሳይሆን እኛን በማለት ሙያውን ያስተማረ የሀገር ባለውለታ ነበር ሲሉ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ በወዳጅነት ዐደባባይ በተካሔደው…

አርቲስት አሊ ቢራ የትውልዶች ሁሉ ማስተማሪያ ነው -የሙዚቃ ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክብር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ የትውልዶች ሁሉ ማስተማሪያና በጥበብ ስራዎቹ ራሱን አስከብሮ የኖረ ነው ሲሉ የሙዚቃ ባለሙያዎች ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ የሙዚቀኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ዶክተር ዳዊት ይፍሩ፣ የሙዚቃ ባለሙያው ሰርጸፍሬ ስብሀትና ሌሎች…

አንጋፋው ድምፃዊ አሊ ቢራ በስራዎቹ ህያው ሆኖ ይኖራል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው ድምፃዊ አሊ ቢራ በምንማርባቸው ስራዎቹ ህያው ሆኖ ይኖራል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ የአርቲስት ዓሊ ቢራ አስከሬን የሽኝት ሥነ ስርዓት በወዳጅነት ዐደባባይ እየተካሔደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ…

ዓሊ ቢራ የነጻነት፣ የእኩልነትና የእውነተኛ ወንድማማችነት ድምጽ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓሊ ቢራ የነጻነት፣ የእኩልነትና የእውነተኛ ወንድማማችነት ድምጽ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ የአርቲስት ዓሊ ቢራ አስከሬን የሽኝት ሥነ ስርዓት በወዳጅነት ዐደባባይ እየተካሔደ የሚገኝ ሲሆን ፥ የኦሮሚያ…

አፍሪካ ባላት እምቅ የተፈጥሮ ኃብት ልክ እንድታድግ የአፍሪካውያን የእርስ በእርስ ግንኙነት ሊጠናከር ይገባል- ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ ባላት እምቅ የተፈጥሮ ሀብት ልክ እንድታድግ የአፍሪካውያን የእርስ በእርስ ግንኙነት የበለጠ ማደግ እንዳለበት ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 6ኛው የአፍሪካ ኢንጂነሪንግ ጉባኤ መክፈቻ ላይ…

አንጋፋው የጥበብ ሰው አርቲስት ዓሊ ቢራ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ዓሊ ቢራ በሥራዎቹ የኦሮሞ ሙዚቃ በሀገሪቱ የሙዚቃ ገበያ ውስጥ ተገቢውን ሥፍራ እንዲያገኝ አስችሏል። በልጅነቱ ያደረበትን የሙዚቃ ፍላጐት ለመኖር በ1954 ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ በተለምዶ አፍረን ቀሎ ባንድ የሚባለው ኡርጂ በከልቻ ባንድ…