ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሥጋትና እሳቤ የመፍትሔ አንድ አካል ለመሆን ቁርጠኛ ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ሥጋትና እሳቤ እንደምታጋራ እና የመፍትሔ አንድ አካል ለመሆን ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በግብጽ እየተካሄደ ካለው የተመድ የአየር…