Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሥጋትና እሳቤ የመፍትሔ አንድ አካል ለመሆን ቁርጠኛ ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ሥጋትና እሳቤ እንደምታጋራ እና የመፍትሔ አንድ አካል ለመሆን ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በግብጽ እየተካሄደ ካለው የተመድ የአየር…

ሁለቱ ሱዳኖች በአቢዬ ግዛት ጉዳይ ላይ ሊስማሙ መሆኑ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን በአወዛጋቢው የአቢዬ ግዛት ጉዳይ ላይ ለመስማማት ከጫፍ መድረሳቸው ተሰማ፡፡ ሀገራቱ ድንበር ላይ በምትገኘው የአቢዬ ግዛት ሲወዛገቡ እና ሲጋጩ መቆየታቸው ይታወሳል፡፡ የአቢዬ ግዛት ጉዳይ ሀገራቱ ከተፈራረሙት የሠላም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ጎን ለጎን ከአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ጎን ለጎን ከአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ወቅትም በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ…

በሐረሪ ክልል የኢንቨስትመንት ፍቃድ ወስደው ወደ ስራ ባልገቡ ባለሀብቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ልዩ ኢንቨስትመንት ፍቃድ ወስደው ወደ ስራ ባልገቡ 41 ባለሀብቶች ላይ እርምጃ መውሰዱን የክልሉ የኢንቨስትመንት ማእድንና ኢነርጂ ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ የፅህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ መሀመድ ያህያ እንደገለጹት በ16 ባለሀብቶች ላይ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ በድምጻዊ አሊ ቢራ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በድምጻዊ አሊ ቢራ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅለወቅር በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ከመቃብር በላይ ትቶ የሄደው መልካም ስምና በርካታ ሥራዎቹ ሲታወሱ ይኖራሉ ብለዋል፡፡…

ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ዣኦ ዚዩዋን ጋር ተወያይተዋል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ፥ በክልሉ ለተገኙት አምባሳደር የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት…

ኢትዮጵያና ጣሊያን በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ በትብብር መሥራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል በኢትዮጵያ ከጣሊያን አምባሳደር አጎስቲኖ ፓሌሴ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ጣሊያን መካከል በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና በትብብር መሥራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ…

ማዕከሉ አዲስ የስንዴና የጤፍ ዝርያዎችን ለአርሶ አደሮች አስተዋወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የወረኢሉ የግብርና ምርምር ማዕከል በ27 ሄክታር ላይ የሰራቸውን በተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎች የዳቦ ስንዴና የጤፍ ዝርያዎችን ለአርሶ አደሮች አስተዋውቋል፡፡ ማዕከሉ የዘር ብዜት ሥራዎችን በመስክ ጉብኝቱ ላይ ለተገኙ የኢትዮጰያ የግብርና ምርምር…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ እና የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን…

መንግሥት በታንዛኒያ በመንገደኞች አውሮፕላን በደረሰው አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መንግሥት የታንዛኒያ የመንገደኞች አውሮፕላን በቪክቶሪያ ሐይቅ ላይ ተከስክሶ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ፡፡ በአደጋው ሕይወታቸውን ላጡ ቤተሰቦች የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገልጾ÷ ለቤተሰቦቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸው…