Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትና የህወሓት ታጣቂዎች አዛዦች ናይሮቢ ላይ ተገናኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትና የህወሓት ታጣቂዎች አዛዦች ናይሮቢ ላይ ተገናኙ። በሰላም ስምምነቱ ውስጥ በአምስት ቀን ውስጥ ወታደራዊ አመራሮች እንዲገናኙ በሚያዘው መሠረት የአዛዦቹ ውይይት ዛሬ በናይሮቢ ተጀምሯል ። እስካሁን የስምምነቱ ሂደቱ…

ድምጻዊ አሊ ቢራ ለሙያውና ለኢንዱስትሪው የራሱን አሻራ ያሳረፈ ባለሙያ ነው – ድምጻዊ መሀሙድ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክብር ዶክተር ድምጻዊ አሊ ቢራ ለሙያውና ለኢንዱስትሪው የራሱን አሻራ ያሳረፈ በመላው ኢትዮጵያውን ልብ ውስጥ ህያው ፍቅሩን የተከለ የተከበረ ባለሙያ ነው ሲል ድምጻዊ መሀሙድ አሕመድ ገለጸ፡፡ የድምጻዊ አሊ ቢራ የሙያ አጋሮች እና ወዳጅ ዘመዶቹ…

የአርቲስት አሊ ቢራ የክብር ሽኝት ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወዳጅነት አደባባይ በነገው ዕለት የአርቲስት አሊ ቢራ የክብር የአሸኛኘት ሥነስርዓት ይካሄዳል። የቀብር አሰፈጻሚው ኮሚቴ ፥ አስክሬኑ ቢሾፍቱ ከሚገኘዉ የአርቲስት አሊ ቢራ መኖሪያ ቤት ወደ ወዳጅነት አደባባይ እንደሚመጣ ገልጿል፡፡ በወዳጅነት…

በምሥራቅ ሸዋ ዞን ከ200 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በበጋ ስንዴ ለማልማት ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ከ200 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በበጋ ስንዴ ለማልማት ማቀዱን የዞኑ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ አቶ መስፍን ተሾመ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ÷በተያዘው ዓመት የበጋ ወራት…

አቶ ፍቃዱ ተሰማ በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ፡፡ ኃላፊው በመልዕክታቸው ፥ በኪነ-ጥበቡ ዓለም ለትውልድ ደማቅ አሻራን ያሳረፈው ታለቁን የሀገር ባለውለታ…

የሲዳማ ክልል ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሲዳማ ክልል ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ39 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ደስታ ሌዳሞ ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት ÷ ቀደም ሲል የክልሉ መንግስት ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ሲያደርግ…

በኤሌክትሪክ አገልግሎት የህብረተሰቡን እርካታ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው-አቶ ሽፈራው ተሊላ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኤሌክትሪክ አገልግሎት የህብረተሰቡን እርካታ ለማሳደግ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎ ዋና ስራ አስጻሚ አቶ ሽፈራው ተሊላ ተናገሩ፡፡ በአገልግሎቱ የቀጣይ 3 ዓመታት ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ የሚመክር ሀገር አቀፍ የሚዲያ…

በጋምቤላ ክልል የወባ ስርጭትን መከላከል የሚያስችል ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛው ክልል አቀፍ የወባ ሣምንት ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሂዷል። በክልሉ "ወባን ማጥፋት ከእኔ ይጀምራል" በሚል መሪ ቃል ከዛሬ ጀምሮ ለአንድ ሣምንት በሚቆየው የወባ…

ተንቀሳቃሽ የመረጃ ማስቀመጫ “ዲቫይሶች”ን ደህንነት እንዴት እንጠብቅ?

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መረጃዎችን ከጥቃት ለመከላከል በተለያዩ ተንቀሳቃሽ የመረጃ ማስቀመጫዎች አማካኝነት መረጃዎችን ሲያስቀምጡ የዲቫይሶችን ወሳኝ የደህንነት ማስጠበቂያ ጉዳዮች ከግምት ውስጥ ማስገባት አስፈላጊ ነው። "ዲቫይሶች"ን ከመክፈትዎ በፊት በፀረ- ቫይረስ…

በተለያዩ ሀገራት በተደረጉ የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ ሀገራት በተደረጉ የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በአሜሪካ በተካሄደው የኒውዮርክ ማራቶን በወንዶች አትሌት ሹራ ቂጣታ 2 ሰዓት ከ8 ደቂቃ ከ54 ሰከንድ በመግባት አሻነፊ ሰሆን፥ በሴቶች አትሌት…