Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፍ የማዕድን ኤክስፖ ከሕዳር 1 እስከ ሕዳር 3 ቀን ድረስ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የማዕድን ኤክስፖ "Mintex” ከሕዳር 1 እስከ ሕዳር 3 ቀን 2015 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ የማዕድን ሚኒስትር ታከለ ኡማ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በኤክስፖው ከ270 በላይ የሀገር ውስጥና የውጪ…

የዲፕሎማቶች ስልጠና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ያተኮረ የዲፕሎማቶች ስልጠና በአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ተጀምሯል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ስልጠናውን ባስጀመሩበት ወቅት እንደገለጹት÷ ሥልጠናው በዲፕሎማሲ ባህልና ታሪክ ፣ በዓለም…

ፕሬዚዳንት ሩቶ አፍሪካ በዓየር ንብረት ለውጥ ቀደም ሲል የተደረሱ ስምምነቶች በአስቸኳይ እንዲተገበሩ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀደሙት የዓየር ንብረት ለውጥ ስብሰባዎች አፍሪካ በዓየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚደርስባትን ተፅዕኖ ለመቋቋም ያስችላት ዘንድ የተደረሱ ስምምነቶች በአስቸኳይ እንዲተገበሩ የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ጠየቁ፡፡ የኬንያው ፕሬዚዳንት ቀደም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሠማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሠማቸውን ሀዘን ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባወጡት የሀዘን መግለጫ የአንጋፋው ድምጻዊ ዓሊ ቢራ ኅልፈት ለኢትዮጵያ ጉዳት ነው ብለዋል። "በዜማዎቹ ኅብረትን፣ ጽናትንና ባህልን…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአርትስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሠማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተደድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአርትስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሠማቸውን ሀዘን ገለፁ። አቶ ሽመልስ ባወጡት የሀዘን መግለጫ፥ አርቲስት ዓሊ ቢራን "ባለ ድምፀ መረዋ፣ ሁለገብ የኦሮሞ ሙዚቃ መሠረት" ብለውታል። አርቲስት…

አርቲስት አሊ ቢራ ከዚህ አለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክብር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ ከዚህ አለም በሞት ተለየ፡፡ ከ50 ዓመታት በላይ በሚዚቃው ኢንዱስትሪው የቆየው ድምጻዊ ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ በዛሬው ዕለትም የአርቲስቱ ህልፍተ ህይወቱ መሰማቱን ከኦሮሚያ…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከፊፋ ዋና ጸሐፊ ፋትማ ሳሙራን ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአዲስ አበባና በድሬዳዋ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ያሉትን የፊፋ ዋና ጸሐፊ ፋትማ ሳሙራን ተቀብለው አነጋገሩ። ዋና ጸሀፊዋ ከዚህ ቀደም እንዳደረጉት ሁሉ ከ800 በላይ የሚሆኑ አሁን ዓለም እየተጠቀመባቸው ያሉ የመጨረሻ…

“ከኢትዮጵያ ጎን እቆማለሁ” በሚል የተዘጋጀ ሰላማዊ ሰልፍ በለንደን እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከኢትዮጵያ ጎን እቆማለሁ” በሚል መሪ ሃሳብ የተዘጋጀ ሰላማዊ ሰልፍ በብሪታኒያ፤ ለንደን በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ለፊት እየተካሄደ ነው። ሰልፈኞቹ “የሰላም ስምምነቱን እንደግፋለን”፣ “አሜሪካ የሰላም ስምምነቱን መደገፏ በበጎ መልኩ…

በሶዌቶ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በደቡብ አፍሪካ ሶዌቶ በተደረገው የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ርቀቱን በበላይነት አጠናቀዋል፡፡ በወንዶች ማራቶን ዳባ ኤፋ 42 ኪሎ ሜትሩን 2 ሰዓት ከ18 ደቂቃ ከ58 ሴኮንድ በመግባት ቀዳሚ ሲሆን ፥ የሀገሩ ልጅ ጋዲሳ በቀለ 2 ሰዓት…

የታንዛኒያ የመንገደኞች አውሮፕላን ቪክቶሪያ ሐይቅ ላይ ተከሰከሰ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 49 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ የታንዛኒያ የመንገደኞች አውሮፕላን ቪክቶሪያ ሐይቅ ላይ መከስከሱ ተሰማ፡፡ ከዳሬ ሰላም ወደ ቡኮባ ከተማ ሲጓዝ የነበረው አውሮፕላኑ አውሎ ንፋስ እና ከባድ ዝናብ እንዳጋጠመውና ይህም ለመከስከሱም ምክንያት…