Fana: At a Speed of Life!

የሰላም ስምምነቱ  በሀገሪቱ ሰላምን ለማስፈንና ልማትን ለማረጋገጥ መሰረት የሚጥል ነው-የሐረሪ ክልል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱ በሀገሪቱ ሰላምን ለማስፈንና ልማትን ለማረጋገጥ መሰረት የሚጥል እና መንግስትና ህዝባችን ፊቱን ሙሉ በሙሉ ወደ ልማት እንዲያዞሩ እድል የሚፈጥር ነው ሲል የሐረሪ ክልል ገለፀ፡፡ በኢትዮጵያ መንግስትና በሕወሀት መካከል የተደረሰውን…

በአዲስ አበባ ደረጃ  “የሌማት ትሩፋት” የማስተዋወቂያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ደረጃ  "የሌማት ትሩፋት"  የማስተዋወቂያ መርሐ ግብር በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሂዷል። እንዲሁም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተማሪዎች ምገባ እና በቆሻሻ አወጋገድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተሸላሚ እንድትሆን አስተዋፅኦ ለነበራቸው…

በርዕሰ መስተዳድር  ይልቃል የተመራ ልዑክ በደቡብ ወሎ ዞን በክላስተር የለማ ስንዴን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ የተመራ ልዑክ በደቡብ ወሎ ዞን ወረኢሉ ወረዳ በክላስተር የለማ ስንዴን ጎብኝቷል፡፡ ኢትዮጵያ በከፍተኛ የውጭ ጫና መቆየቷን በጉብኝቱ ወቅት የገለጹት ዶክተር ይልቃል ከፋለ÷ከውጭ  ጫና ነጻ…

ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድደር ኢትዮጵያ ዩጋንዳን አሸነፈች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴካፋ ዞን ከ20 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድደር ኢትዮጵያ ዩጋንዳን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፋለች፡፡ የኢትዮጵያን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ከድር ዓሊ ጨዋታው በተጀመረ 60ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ኢትዮጵያ…

በፕሪሚየር ሊጉ ወላይታ ድቻ እና ወልቂጤ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ድሬዳዋ ላይ ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ 10 ሰዓት ላይ ወላይታ ድቻ እና መቻል ባደረጉት ጨዋታ ወላይታ ድቻ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የወላይታ ድቻን የማሸነፊያ ግብ ቃልኪዳን…

ሰሜን ኮሪያ ተጨማሪ 4 ባሊስቲክ ሚሳኤሎች ወደ ደቡብ ኮሪያ አስወነጨፈች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ ተጨማሪ አራት የአጭር ርቀት ባሊስቲክ ሚሳኤሎችን በዛሬው ዕለት ወደ ምዕራብ የደቡብ ኮሪያ ክፍል መተኮሷ ተሰምቷል፡፡ ፒዮንግያንግ አሜሪካ ከደቡብ ኮሪያ ጋር በጥምረት ስታካሂድ የቆየችውን በቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች የታገዘ የዓየር…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የ2 ወራት የግንባር ቆይታቸውን አጠናቀው ወደ ጠቅላይ መምሪያ ቢሯቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)  የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ መንግሥት ከህወሓት ጋር ያደረገውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ የሁለት ወራት የግንባር ቆይታቸውን አጠናቀው ወደ ጠቅላይ መምሪያ ቢሯቸው ተመልሰዋል። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ…

የሠላም ስምምነቱ ሀገርና ህዝብን የጋራ ድል ባለቤት ያደረገ በመሆኑ ለተግባራዊነቱ በቁርጠኝነት እንሰራለን -የተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስትና በህወሐት መካከል የተደረሰው የሠላም ስምምነት ሀገርና ህዝብን የጋራ ድል ባለቤት ያደረገ በመሆኑ ለሰላም ስምምነቱ ዘላቂነትና ተፈጻሚነት በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች ተናገሩ። በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት…

ስምምነቱ ዘላቂ ሠላም በማስፈን ሙሉ ትኩረታችንን በልማትላይ ለማዋል ፋይዳው የጎላ ነው – የሶማሌ ክልል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱ በኢትዮጵያ ዘላቂ እና አስተማማኝ ሠላም ለማስፈን ብሎም አንድነታችንን በማጠናከር ሙሉ ትኩረታችንን በልማትና ዴሞክራሲ ግንባታ ላይ ለማዋል ፋይዳው የጎላ ነው ሲል የሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገለጸ፡፡ የሶማሌ ክልል ጉዳዩን…