Fana: At a Speed of Life!

በደብረ ብርሃን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል  አንዲት እናት አራት ልጆችን ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረብርሃን ኮምፕሬንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አንዲት እናት አራት ልጆችን ተገላገለች። በሆስፒታሉ የማህፀንና ፅንስ ሀኪም ዶክተር ዳግም ሽመላሽ ÷ ወይዘሮ አፀደ ገብረሀና የተባለችው እናት በተደረገላት የህክምና እገዛ በቀዶ ጥገና አራት ልጆች…

ለገና እና ጥምቀት በዓላት ገበያው ላይ በቂ ግብዓት ይኖራል – የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ለገናና ጥምቀት በዓላት 60 ሺህ ዶሮ ፣ 90 ሺህ ኩንታል ጤፍ እና ከ15 ሺህ በላይ የእርድ እንስሳት ወደ ገበያ እንደሚቀርብ አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም በሸማቾች በኩል 5 ነጥብ 4 ሚሊየን ሊትር ዘይትና 30 ሺህ ኩንታል…

ኢንስቲትዩቱ  እና የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ወርቁ ጋቸና  በፊርማ ስነ ስርዓቱ ወቅት እንደገለፁት÷ ስምምነቱ…

ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና መጠናቀቁን የትምህርት ምዘዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በአጭር ጊዜ ውስጥ የፈተናውን ውጤት ይፋ እንደሚያደርግ እና ተፈታኞችም በትዕግስት እንዲጠብቁ አገልግሎቱ ጠይቋል፡፡ ፈተናው በስኬት…

ከመጭው ጥር ወር ጀምሮ የስኳር አቅርቦት እጥረት እንደሚቀረፍ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመጭው ጥር ወር ጀምሮ የስኳር አቅርቦት እጥረት እንደሚቀረፍ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ስራ አቁመው የነበሩ የስኳር ፋብሪካዎች ምርት ማምረት መጀመራቸውን ተከትሎ ነው ከመጭው ጥር ወር ጀምሮ የስኳር አቅርቦት እጥረት…

ከ30 ሚሊየን ሊትር በላይ የምግብ ዘይት ለማህበረሰቡ እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት የውጪ ምንዛሪ ድጋፍ የቀረበ 30 ነጥብ 3 ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት ለማህበረሰቡ እየተሰራጨ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   ሚኒስቴሩ መጪውን የገና እና የጥምቀት በዓላት አስመልክቶ ከሚፈጠር…

የህብረተሰቡን የመልማት ፍላጎት የሚመጥን የመሰረተ ልማት ግንባታ በፍጥነት መስራት ይገባል – አቶ ደስታሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህብረተሰቡን የመልማት ፍላጎት የሚመጥን የመሰረተ ልማት ግንባታ በፍጥነት መሰራት አለበት ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታሌዳሞ ገለጹ፡፡   የሲዳማ ክልል የመሰረተ ልማት የስድስት ወር ዕቅድ አፈጻጸም ርዕሰ መስተዳድር…

የሰላም ስምምነቱን አፈጻጸም የሚቆጣጠር እና የሚያረጋግጥ ቡድን መቋቋሙን እናደንቃለን- አንቶኒ ብሊንከን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን አፈጻጸም የሚቆጣጠር፣ የሚያረጋግጥና የሚያስከብር የአፍሪካ ህብረት ቡድን መቋቋሙን አሜሪካ እንደምታደንቅ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ገለጹ፡፡ አሜሪካ በፌዴራል መንግስት እና በህዋሃት መካከል የተደረሰው…

በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በጦርነቱ ለተጎዱ ዜጎች ሁለተኛው ዙር የሰብዓዊ ድጋፍ እየቀረበ ነው – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ሁለተኛው ዙር ሰብዓዊ ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ። የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን አምባሳደር ሺፈራው ተክለማርያም በሰጡት መግለጫ…

የላሊበላ ከተማ ለልደት እና ገና በዓል እንግዶቿን መቀበል ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው ወር መጨረሻ በላሊበላ ከተማ ለሚከበረው የልደት እና ገና በዓል አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቆ እንግዶች ወደ ከተማዋ መግባት ጀምረዋል፡፡ የላሊበላ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የባህልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ዲያቆን…