“በአገረ-መንግስት ግንባታ የምሁራን ሚና” በሚል ርዕስ ሀገራዊ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ "በአገረ-መንግስት ግንባታ የምሁራን ሚና" በሚል ርዕስ የምሁራን የምክክር መድረክ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር እየተካሄደ ይገኛል።
በመድረኩ የሠላም ሚኒስትር እና የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ብናልፍ…