የውጭ ባለሀብቶችን ችግሮች መፍታት ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መሆን አለበት – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ውስጥ መዋዕለ ንዋያቸውን ያፈሰሱ የውጭ ባለሀብቶች ችግሮችን በሚገባው መጠን መፍታት ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መሆን አለበት ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡
የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን…