Fana: At a Speed of Life!

ወጋገን ባንክ በሽረ ዲስትሪክት ተጨማሪ ቅርንጫፎች ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጋገን ባንክ በሽረ ዲስትሪክት ተጨማሪ ቅርንጫፎች ዳግም አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ወጋገን ባንክ በግጭት ምክንያት አገልግሎት ተቋርጦባቸው በቆዩት በሽረ ዲስትሪክት ስር በሚገኙት÷ ዓድዋ፣ አክሱም፣ ዕዳጋ አክሱም፣ ሶሎዳ፣ ዓዲ…

ኢጋድ ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ መቀለ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ ለሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ለማቆም በተደረሰው ስምምነት መሠረት የተቋቋመውን የጋራ የክትትል እና የማረጋገጫ ሥርዓት ለማስጀመር መቀለ ከተማ ገብተዋል። ዋና…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የህክምና ኦክስጂን ማምረቻ ፕላንት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የህክምና ኦክስጂን ማምረቻ ፕላንት ተመርቆ ተከፍቷል፡፡ እንዲሁም የተለያዩ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችን ያካተተ ልዑክ የገብረ ፃዲቅ ሻዎ አጠቃላይ ሆስፒታል የህክምና አገልግሎት መስጫ ክፍሎችን ተመልክቷል፡፡…

የሲሚንቶ ፋብሪካዎች በሙሉ አቅማቸው ወደ ስራ መግባት ይኖርባቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶ አቅርቦትና ፍላጎት እንዲጣጣም ሁሉም የሲሚንቶ ፋብሪካዎች በሙሉ አቅማቸው ወደ ስራ መግባት እንደሚገባቸው ተገለጸ:: የሲሚንቶ አምራቾች ማህበርና የሲሚንቶ አምራቾች ባለቤቶች ማህበር በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም÷በተለያዩ…

ስለ ኃሞት ጠጠር አጋላጭ ምክንያቶች፣ ምልክቶች እና ሕክምና ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኃሞት ከረጢት (ፊኛ ) ጠጠር ወይም በተለምዶ የኃሞት ጠጠር የሚባለው በኃሞት ፊኛ ውስጥ ጠጠር ሲከማች ነው። ይህ ጠጠር ለምን እና እንዴት እንደሚፈጠር የተለያዩ መላምቶች ሲቀርቡ ይስተዋላል፡፡ ከመላምቶቹ መካከል÷ የኮሊስትሮል በኃሞት ውስጥ…

በባሕር ዳር ከተማ በ2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር የአስፋልት መንገድ ግንባታ ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ከተማ በዘመናዊነት ቀዳሚ የሚሆን በ2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር የአስፋልት መንገድ ግንባታ ሥራ ተጀምሯል። ፕሮጀክቱ በከተማዋ ዳግማዊ ምኒልክ ክፍለ ከተማ ከመብራት ኃይል እስከ አየር መንገድ የሚደርስ ነው ተብሏል፡፡ የባህርዳር ከተማ…

በአዲስ አበባ ሃሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ እያዘጋጁ ሲሸጡ የነበሩ 3 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ እያዘጋጁ ሲሸጡ የነበሩ 3 ግለሰቦች በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡   ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው አውቶብስ…

በአዲስ አበባ ከተማ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን (ስማርት ሲቲ) ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ ነው፡፡   በመርሐ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች የፌዴራልና የከተማው ከፍተኛ የስራ…

ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በባሌና በምስራቅ ባሌ ዞኖች የስንዴ ልማትን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትሩ ኡመር ሁሴን እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በባሌና በምስራቅ ባሌ ዞኖች በክላስተር የለማ የስንዴ ልማትን እየጎበኙ ነው። ሚኒስትሩ የልማት እንቅስቃሴን ከጎበኙ በኋላ በስራ ላይ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችና ሊሰሩ በሚገቡ…

የ”ኢትዮጵያ ታምርት” ሀገራዊ ንቅናቄ በድሬዳዋ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዙር ኩራት በሀገር ምርት የ"ኢትዮጵያ ታምርት" ሀገራዊ ንቅናቄ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ "ኢትዮጵያ ታምርት" ሀገራዊ ንቅናቄ ለሁለተኛ ጊዜ እየተካሄደ እንደሚገኝ…