ለኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ቁሶች ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉሙሩክ ኮሚሽን ለኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸውን ቁሶች ድጋፍ አደረጉ፡፡
ድጋፉ በዞኑ በሰው ሠራሽ እና የተፈጥሮ አደጋዎች ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ማቋቋሚያ…