አቶ መላኩ አለበል እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር በአምራች ዘርፍ የተሰማሩ የቻይና ኢንዱስትሪዎችን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዡዩአን በአምራች ዘርፍ የተሰማሩ የቻይና ኢንዱስትሪዎችን ጎበኙ።
ጉብኝቱ ኢንዱስትሪዎቹ እያጋጠሟቸው ያሉ ችግሮችን በአካል ተመልክቶ ማነቆዎችን ለመለየት ያለመ መሆኑ…