በግብርናው ዘርፍ የተጀመሩ ተስፋ ሰጪ ሥራዎችን ወደላቀ ውጤት ለማሸጋገር እየተሠራ ነው- አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በግብርናው ዘርፍ የተጀመሩ ተስፋ ሰጪ ሥራዎችን ወደላቀ ውጤት ለማሸጋገር እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ።
የክልሉ የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል፡፡…